ተቋሙ በመደበኛ መርሐ ግብር ለተከታታይ አሥር ቀናት ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች አስመረቀ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በመዛግብት ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠና ለ22 ሰልጣኞች እንዲሁም በመሠረታዊ የቤተ መጻሕፍት ሙያ ስልጠና ለ16 ሰልጣኞች በጥቅሉ 36 ሰልጣኞች ለአሥር ተከታታይ ቀናት በመደበኛው መርሐ ግብር ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም አጠናቆ ሰልጣኞቹን አስመ