18ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በድምቀት ተከበረ፡፡
ጥቅምት 03/ 2018 ዓ.ም በሀገር ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከባሕልና ስፖርት ሚኒ
ጥቅምት 03/ 2018 ዓ.ም በሀገር ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከባሕልና ስፖርት ሚኒ
መስከረም 20/2018.ዓ.ም ሣጃ ከተማ "የንባብ ሳምንት ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል የየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ሄቦ"በዓልን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ- መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፤ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ፣ከየም ዞን ትምህርት መምሪያ እና ከየም ዞን ባህል
“መስከረም ተፈጥሮም ራሷን የምታድስ ከሆነ እኛም ቆም ብለን ራሳችንን ለማየትና ለመረዳት ጥሩ ጊዜ ነው፡፡”(የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት)
ጳጉሜ 3/2017 ዓ.ም ደቡብ አሪ ፤ ሸጲ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ት/ት ቢሮ እና ወርልድ ቪዥን በአዘጋጅነት የተሳተፉበት "የንባብ ባህል ለት/ት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት የሚመለከታቸው የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎችና ታዳምያን
ጷጉሜ 2/ 2017 ዓ.ም "የንባብ ባህል ለት/ት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል በጂንካ ከተማ አንድነት ፓርክ የተሰናዳው የንባብ ሳምንት፣አውደርዕይ እና ተንቀሳቃሽ የሕፃናት ቤተ-መጻሕፍት በይፍ ተከፈተ።
ጷጉሜ 2/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመቀናጀት በመላ ኢትዮጵያ በመዘዋወር እያካሔደ የሚገኘው "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!" ንቅናቄ ዛሬ ጳጉሜ 2/2017ዓ.ም በጂንካ ማረማያ ፖሊስ ተቋም መካሔዱን ቀጥሏል።
የቀድሞ የሕጻናት አምባ ምሥረታ 45ተኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአላጌ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ስልጠና እና የፖናል ውይይት መድረክ በልዩ ድምቀት ተካሒዷል።
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት፣ ከሚመለከታቸው የተቋሙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር ቢላሉል አል ሐበሺ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር ) ከንባብ ለህይወት ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ኤግዝብሽን ማዕከል ያዘጋጀው ታላቅ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም በይፍ ተከፍቷል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት አጠቃላይ የተቋሙን የስራ ክፍሎች ሐምሌ 3/2017 ዓ.ም ከየክፍል ኃላፊዎች ገለጻ እየተደረገላቸው ጎብኝተዋል፡፡
አዲሱ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰርፀ ፍሬስብሀት ከተቋሙ የማኔጅመንት አባላት ጋር ይፋዊ ትውውቅ አደረጉ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከአርሲ ዩኒቨርሲቲ፣ ከጢዮ ወረዳ አስተዳደር እና ከጢዮ ወረዳ ት/ቤቶች ጽ/ቤት ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ የፖናል ውይይትና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአሰላ ከተማ ተካሔደ።
እንደ ሀገር በረባ ባረባው እርስ በእርስ ከምንነታረክ ያለችን አንድ ሀገር ስለሆነች የተሰጠንን እሴት ዛሬ በአይናችን እንዳየነውና እንደተመለከትነው በዚህ መልክ በማደራጀትና በመጠበቅ ለትውልድ በማቆየት የተሻለች ኢትዮጵያን ለትውልድ እናበርክት የጤና ማህበራዊ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ ወ
"ኢትዮጵያና የአርሜኒያ ሪፐብሊክ በሚያደርጉት የሁለትዮሽ ግንኙነት የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ወሳኝ ቦታ ይይዛል፡፡" በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በሚስተር አርተር ማርቲሮሲያን የአርሜኒያ ሪፐብሊክ የትምህርት፣ የሳይንስ፣ የባህል እና ስፖርት ምክትል ሚኒስትር፣ በሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ አምባሳደር፣ በዳቪት ፎጎሰያን (ዶ/ር) የአርሚኒያ የታሪክ ሙዚየም ዳይሬክተር እና
የኢትዩጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በደሴ ከተማ የትምህርት ቤቶች የንባብ ክበባት ምሥረታ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ መርሐ ግብር በደሴ ከተማ አካሒዷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከወሎ ዩኒቨርሲቲ እና ከአማራ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር ስምንተኛውን አገር አቀፍ የግእዝ ጉባዔ "ናዝልፍ ኀበ አንብቦተ መጻሕፍተ ግእዝ" በሚል መሪ ቃል በደሴ ከተማ በወሎ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ቀን ጉባዔውን ሚያዝያ 28/2017 ዓ.ም
ለሀገር እና ለኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ታላቅ ባለውለታ ለሆኑት ለብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ልጃቸው አቶ አምኃ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ እና ወዳጅ ቤተሰባቸው እንዲሁም የሚድያ አካላት በተገኙበት የእውቅና መስጠት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡
በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ የተዘጋጀው ሴቶችን የማብቃትና የአካቶ ትግበራ ስልጠና ለተቋሙ ባለሙያዎች ተሰጠ::
የአዳራሽ መድረኩን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማደስ ስምምነቱ የተፈረመው በኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት እና በአቶ አምኃ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ መካከል ሲሆን ስምምነቱንም የአገልግሎቱ የጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አባተ ካሳው እና የብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ልጅ አቶ አምኃ መርስዔ ኀዘን መጋ
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በምዕራብ ኦሞ ዞን ለሚገኙ 12 ት/ቤቶች፣ 1 የሕህዝብ ቤተ-መጻሕፍትና በዞኑ ለሚገኘው የቱም ማረሚያ ቤት 863,791 ብር ዋጋ ያላቸውን 2800 መጻሕፍት በስጦታ አበርክቷል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ባህል፣ ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ጋር በመተባበር ከመጋቢት 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ “ማንበብ በጥበብ ጎልብቶ ለማበብ!” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት እና አውደ ውይይት መድረክ በጀሙ ከተማ መካሄድ ጀምሯል::
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በሰነድና መዛግብት አስተዳደር ለ43 ጸሐፊዎች እንዲሁም የአሰልጣኞች ስልጠና ለአምስት ወንድ እና ለስምንት ሴት በድምሩ ለሃምሳ ስድስት ሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት የካቲት 28/ 2017 ዓ.ም አስመርቋል፡፡
በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት የአብያተ መጻሕፍት መረጃ ሀብቶች አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ስለሺ ሽፈራው እንደተናገሩት ከአራት ሺህ በላይ ያገለገሉ መጽሐፍት ከኢትዮ ቴሌኮም በቀን 27/2017 ዓ.ም ለተቋሙ በስጦታ መበርከቱን ተናግረዋል፡፡
ሙስናን በሚመለከት የዜግነት ግዴታዬን እወጣለሁ! በሚል መሪ ቃል የተከበረውን የጸረ ሙስናን ቀን ምክንያት በማድረግ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት በጋራ በመሆን በሙስናና ብልሹ አሰራር ዙሪያ የሚታዩ ክፍተቶችን ለመከላከል የሚያስችል ሶስተኛው ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) በወር ቅብብሎሽ የሚያዘጋጀው የወር ወንበር የተሰኘው መርሐግብር በወርሀ የካቲት በዕለተ ቅዳሜ በቀን 22/2017 ዓ.ም በተቋሙ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ የወሩ ወንበር ተዘርግቷል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ስር በሚተዳደረው የአካል ጉዳተኞች ተሃድሶ ልማት ማዕከል ቤተ-መጻሕፍት አደራጅቶ አስመርቋል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከማይንግሰንግ የህክምና ኮሌጅ 50 ሺ ብር የሚያወጡ 138 መጻሕፍትን በስጦታ ተረክቧል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በሪከርድ ሥራ አመራርና መዛግብት አስተዳደር እንዲሁም በቴክኖሎጂ የተቀናጀ የቤተ መጻሕፍት ሙያ ስልጠና በመደበኛ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸውን 21 ሴት እና 8 ወንድ በድምሩ 29 ሰልጣኞችን ጥር 30/2017 ዓ.ም በተቋሙ ቅጥር ግቢ አዳራሽ አስመርቋ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአዋጅ 179/91 በተሠጠው ስልጣን መሰረት የብሔራዊ ባንክ እና የኢትዮጵያ ኦዲት ቦርድ ታሪካዊ መዛግብትን እንዲመረጡና ወደ ተቋሙ እንዲዛወሩ፤ የአገልግሎት ዘመናቸውን የጨረሱና ዘላቂ ፋይዳ የሌላቸውን ሰነዶች ደግሞ ሕጋዊ አሰራርን ተከትሎ እንዲወገዱ የማድረግ ስራ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአማራ ህዝብ ዝክረ-ታሪክ ማዕከል ጋር ጥር 27/2017 ዓ.ም የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከስልጤ ዞን አስተዳደር፤ ከወራቤ ዩኒቨርሲቲ፤ ከወራቤ ከተማ አስተዳደር፤ ከስልጤ ዞን ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ እና ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር ከጥር 17-19 /2017 ዓ.ም “የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት” በሚል መሪ ቃል የንባብ ሳምንት፣ ቡክፌር፣ ኤግዚቢሽ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በመዛግብት ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠና ለ22 ሰልጣኞች እንዲሁም በመሠረታዊ የቤተ መጻሕፍት ሙያ ስልጠና ለ16 ሰልጣኞች በጥቅሉ 36 ሰልጣኞች ለአሥር ተከታታይ ቀናት በመደበኛው መርሐ ግብር ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም አጠናቆ ሰልጣኞቹን አስመ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)፤ ሀሳብ፣ልምድ እና እውቀት የሚያጋራበት የወር ወንበር መርሐግብር ታህሳስ19 ቀን 2017 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ተዘርግቷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ለማኔጅመንት አባላትና ለጸሐፊዎች የILARMS ሶፍትዌር ስልጠና ከታህሳስ 4 ቀን 2017 ዓ.ም ተጀምሯል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)፤ ሀሳብ፣ልምድ እና እውቀት የሚያጋራበት የወር ወንበር መርሐግብር 5ተኛው ወንበር ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ተዘርግቷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)፤ ሀሳብ፣ልምድ እና እውቀት የሚያጋራበት የወር ወንበር መርሐግብር 5ተኛው ወንበር ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ተዘርግቷል።
በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት አለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ ጥቃት ቀን፣ አለም አቀፍ የወጣቶች ቀን እና አለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን በግንዛቤ ማስጨበጫና በምስጋና ፕሮግራም ተከብረዋል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!” በሚል መሪ ቃል ከፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን፣ ከባቱ ከተማ ባህል ቱሪዝም እና ትምህርት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት እና የፓናል ውይይት መርሐ ግብር ኅዳር 20/ 2017 ዓ.ም በባቱ ከተማ በዝዋይ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቲዎስ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብት እና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎትን ሲጎበኙ በጉብኝታቸውም በተቋሙ የሚገኙ ጥንታውያን የጽሑፍ ቅርሶችን፣ መዛግብትን እና የተለያዩ የመረጃ ሀብቶችን ተመልክተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈጻሚ ለተቋሙ የስራ አስፈጻሚዎች እና መረጃ ዴስክ ኃላፊዎች በአካቶ ትግበራ ላይ ከተቋሙ ነበራዊ ሁኔታ ጋር በተያያዘ መልኩ ግንዛቤን የሚያስጨብጥ መድረክ ጥቅምት 27 ቀን 2017 ዓ.ም ተዘጋጅቷል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያው ሩብ ዓመት እቅድ ክንውን ዙሪያ ከፈጻሚዎች ጋር የግማሽ ቀን ውይይት አካሒዷል፡፡
ኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) አራተኛው የወር ወንበር ዝግጅት ቅዳሜ ጥቅምት 16/ 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ አዳራሽ ተካሂዷል።
በየወሩ በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ግቢ የሚዘጋጀውን የወር ወንበር ዝግጅት 4ኛውን ፕሮግራም ይዘን ቀርበናል፡፡ ተጋብዛችኃል!
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስቴር ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን በተለይም ከሰነድ ምዘናና መረጣ እንዲሁም ውገዳ ጋር በተያያዘ ለሚሰራው ስራ የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በቤተ መጻሕፍት ሙያ እና በሰነድና መዛግብት አስተዳደር ሙያ በመደበኛ መርሀ ግብር ያሰለጠናቸውን 71 ሴት እንዲሁም 19 ወንድ ሰልጣኞች በድምሩ 90 ሰልጣኞችን በነሐሴ 24 2016 ዓ.ም አስመርቋል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቁጥር 20 የሚሆኑ የብሬል መጻሕፍትን በስጦታ ተረክቧል፡፡
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆኑት ክብርት ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ በተቋሙ በመገኘት ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡