Jun 2026

የጽሑፍ ቅርሶችን የማስመዝገብ ጉዳይ ሀገራዊ ፖሊሲ ሆኖ ሊቀርብ ይገባዋል ተባለ።

ሀገራችንን የጽሑፍ ቅርሶች በዓለም የትውስታ ማኀደር ለማስመዝገብ በቅርሶች አሰባሰብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው መርሐ ግብር ተጠናቀቀ።ኢሊሌ ሆቴል ግንቦት 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የሀገራችንን የጽሑፍ ቅርሶች በ

በቅርሶች አሰባሰብ ዙሪያ ከዘጠኙ ክልሎችና ከሁለት የከተማ መሥተዳድሮች ለተውጣጡ ውይይት ተደረገ

በቅርሶች አሰባሰብ ዙሪያ ከዘጠኙ ክልሎችና ከሁለት የከተማ መሥተዳድሮች ለተውጣጡ የባህል፣ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ አውደ ውይይት ተጀመረ። ኢሊሌ ሆቴል አዲስ አበባ

May 2026

የሰኞ ንጋት «እንገናኝ እንሰናኝ» ሁለተኛውን የሠራተኞች መድረክ አገልጋይነትና በጎ ፈቃደኝነት

ግንቦት 17/ 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በዛሬው የሰኞ ንጋት«እንገናኝ እንሰናኝ» መድረክ በበጎ ፈቃደኛው መሐመድ ካሳ አቅራቢነት አገልጋይነትና በጎ ፈቃደኝነት ከተቋማዊ አሰራር፣ከማህበራዊ እሴትና ከአለም አቀፋዊ ተሞክሮዎች አንጻር በስፋት ተዳሷል።

የቻይና የትምህርት ዘርፍ ልዑካን በባህልና በእውቀት ላይ ከተቋሙ ጋር ለመስራት ገለጹ

ኢትዮጵያ እና ቻይና ቀደምት የሆነ የስልጣኔ ታሪክ ያላቸው እንደመሆናቸው ይህንን ስልጣኔ በእኩል እይታ በጋራ ማሳደግ እንዳለባቸው የገለጹት የቻይና የባህል እና የትምህርት ዘርፍ ልዑካን ግንቦት 14 ቀን2018 ዓ.ም ተቋሙን በጎበኙበት ወቅት ነው።

የኃላውን ያላወቀ የወደፊቱን ለማወቅ ይከብደዋል፡፡ የቀ/ ጠ/ፍ/ ቤ/ፕ (ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ)

ግንቦት 14/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ለታላቁ የጥበብ ፈርጥ የበርካታ ግጥምና ዜማዎች ፕሮዲውሰር ያየህይራድ አላምረው እህት ወ/ሮ ሒሩት አላምረው እና ለአቶ ዘላለም አላምረው(ሼፍ ዚ)የምስጋና የምስክር ወረቀት አበረከተ፡፡

በሕትመት ውጤቶች አሰባሰብና በአዋጅ ቁጥር 179/91 ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ

ግንቦት 13/ 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት አሳታሚዎች፣ደራስያን፣የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች፣የመንግሥትና የግል ተቋማት ተወካዮች እና የተለያዩ ማህበራት በተገኙበት የሕትመት ውጤቶችን ማሰባሰብና በአዋጅ ቁጥር 179/91 አፈጻጸም ዙሪያ ያተኮረ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ

"የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል የሕጻናት የንባብ ሳምንት በሃያት ተካሒዷል።

የማህበረሰብ ዕድገት መሰረቱ እውቀት ነው እውቀት ደግሞ የሚቀሰመው ከንባብ ገጾች ነው። ግንቦት 8/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት"የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል አዲስ ህይወት በሃያት የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሕጻናት የንባብ ሳምንት ተካሒዷል።

ታሪካዊው የሙዚቃ ቅርስ አውደርዕይ ተካሄደ።

ሚያዝያ 29/2018ዓ.ም አዲስ አበባ ላለፉት ዘጠኝ አስርት ዓመታት በዝምታ ተውጠው የቆዩት የኢትዮጵያ የሙዚቃ ቅርሶች ዛሬ በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በደመቀ ሁኔታ ለድምጫ አውደ ርዕይ በቅተዋል።

Apr 2026

"የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የሕጻናት የንባብ ቀን በስኬት ተጠናቀቀ።

ሚያዝያ 22/ 2018ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በመላው ኢትዮጵያ ሲካሄድ የቆየው የንባብ ባህል ማዳበር ንቅናቄ አካል የሆነ የህፃናት የንባብ ቀን "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ በሕጻናት ቤተ መጻሕፍት በደመቀ ሁኔታ አካ

ብቻችንን እየሮጥን ነው ወይስ የሀገርን ትልቁን ርዕይ ለማሳካት እየሮጥን ነው? የሚለው በትኩረት ሊታይ እንደሚገባ ተገለጸ::

13/08/2018 አዲስ አበባ የተከናወኑ ተግባራት የተቋሙን ግብ ማሳካታቸውን የሚፈትሽና ያልተከናወኑ ተግባራት ደግሞ በቀሩት ጥቂት ወራት ለመፈጸም የሚያስችል የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀረበ::

Mar 2026

ካራት ከተማ"የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል የንባብ ቀን ተካደሔ።

የካቲት 24/2018 ዓ/ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት፣ከደቡብ ኢትዮጵያ ባህል ስፖርት ቢሮ እና ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ቡክፌር፣የፎቶ ኤግዚቢሽን፣ሥልጠና እና የፖናል ውይይት መርሐ ግብር አንዱ የሆነው የንባብ ሳምንት በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ ተካሒ

በአርባ ምንጭ ማረሚያ ተቋም መቶ ሺህ ብር የፈጁ መጻሕፍት በሥጦታ ተበረከቱ።

የካቲት 23/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከየካቲት 22-25/2018 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ቡክፌር፣የፎቶ ኤግዚቢሽን፣ሥልጠና እና የፖናል ውይይት መርሐ ግብር ላይ ለአስራ አምስት አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ቤተመጻሕፍት ቤት፣ለ

Feb 2026

የካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ በዓል በፓናል ውይይት ተከበረ፡፡

ነፃነትን ተንከባከቧት እውነት ራሷን ትጠብቃለች፤ነፃነት በሌለበት የተገለጠች እውነት ራሷን ታጠፋለች (የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት) የካቲት 13/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ

ዓለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን እና አካቶ ትግበራን አስመልክቶ ለተቋሙ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ።

የካቲት 5/ 2018ዓ.ም ዓለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን እና አካቶ ትግበራን አስመልክቶ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ መሪ ስራ አስፈጻሚ በአቶ ሲሳይ ጥላሁን ለተቋሙ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ።

ከአንድ ሚሊየን ዘጠና ሺህ ብር በላይ የፈጁ መጽሐፍት በስጦታ ተበረከቱ።

ጥር 26/2018 ዓ.ም በገልማ አባገዳ አዳራሽ የኢትዮጵያ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ይዘታቸው የትምህርት፣የጠቅላላ እውቀት፣ የሥነ-ጽሑፍ፣የሥነ ልቦና እና የታሪክ የሆኑ በቁጥር 2907 (ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባት) በባሌ ዞን ለሚገኙ አስራ አምስት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ቤተ

ለታላቁ ደራሲ (አጋዝ) ገብረየሱስ ኃይለማርያም በሥነ ጽሑፍ ዘርፉ ላበረከቱት የምስክር ወረቀተ አበረከተ።

በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዲስ አበባ ጥር 23/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግበትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ዛሬ ጥር 23/2018 ዓ.ም ለታላቁ ደራሲ (አጋዝ) ገብረየሱስ ኃይለማርያም በተለያዩ ቋንቋዎች በሥነ ጽሑፍ ዘርፉ ላበረከቱት ታላቅ አሻራ የላቀ ምስጋና  የምስክር

Jan 2026

የኢፌዲሪ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ክብረት ሳህለወርቅ ዘውዴ ወመዘክርን ጎበገኙ፡፡

የኢፌዲሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ክብረት ሳህለወርቅ ዘውዴ፤"በእውነቱ በዛሬው ዕለት በዚህ ከልጅነቴ ጀምሮ በማውቀው ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መጥቼ ይህንን ተአምራዊ ስራ ለማየት በመቻሌ በጣም ነው ደስ ያለኝ!"በማለት ገለጹ።

የሚኖር ቃል፣የማይጠፋ ቅርስ (የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በአቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት)

ታኀሣሥ 22/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የታላቁን የጥበብ ፈርጥ የበርካታ ግጥምና ዜማዎች ፕሮዲውሰር ያየህይራድ አላምረው በሕይወት ዘመኑ ያሰባሰባቸውን ከአምስት ሺህ በላይ መጻሕፍት፣ጋዜጣ፣የጽሑፍ እና የሙዚቃ ኅትመት ውጤቶችን ውድ ስብስቦች ራሱን የቻለ ቦታ በመስጠት እና በስሙ

Dec 2025

የተማሪዎች አቅም ጎልብቶ የትምህርት ጥራት እንዲጠበቅ በንባብ ባህል ላይ መስራት ያስፈልጋል ተባለ።

ሆሳዕና ከተማ ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሀድያ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት"በሚል መሪ ቃል በግቤ ወረዳ ሆመቾ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ስልጠና እና አውደ ውይይ

እንኳን ደስ አላችሁ፥እንኳን ደስ አለን!!!

ግራንድ አፍሪካን የተቋማት እና የአመራር ሽልማት ድርጅት፥ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በዓድዋ መታሰቢያ ሚውዚዬም በተዘጋጀ ታላቅ የሽልማት ሥነ ሥርዓት፣ ተቋማችንን (ተቋማችሁን)፥ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክርን)፥ የወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ተቋም አድርጎ ሸልሞታል።

በህጻናት ላይ ለሚሰሩ ሙያተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ልጆች ሚዲያ ጋር በመተባበር በልጆች ሥነ-ጽሑፍ ዘርፍ ዓለም አቀፍ አበርክቶ ያለውና አፍሪካዊ ተረቶችን በማሰባሰብ በአምስት ቋንቋዎች በርካታ የልጆች መጻሕፍትን በማዘጋጀት በሚታወቀው ጋናዊ የልጆች መጻሕፍት ደራሲ እና ተዋናይ ሚስተር ፓትሪክ አዳዳይ (Mr

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት 11ኛውን የወር ወንበር አካሔደ።

የዘመን ጉዳይ ንባብን ቀነስ አድርጎታል ቢሆንም ንባብን ለማጠናከር እና አንባቢ ትውልድን ለመፍጠር በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ባለሙያዎችን ወደ ተቋማችን በመጋበዝ ንባብን የሚያሳድግ ተግባር ተጠናክሮ ይሰራል።(የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት)

Nov 2025

Oct 2025

18ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በድምቀት ተከበረ፡፡

ጥቅምት 03/ 2018 ዓ.ም በሀገር ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከባሕልና ስፖርት ሚኒ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በየም ዞን ሣጃ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ሳምንት ከ900ሺህ ብር በላይ የፈጀ የመጽሐፍት ስጦታ አበረከተ።

መስከረም 20/2018.ዓ.ም ሣጃ ከተማ "የንባብ ሳምንት ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል የየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ሄቦ"በዓልን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ- መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፤ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ፣ከየም ዞን ትምህርት መምሪያ እና ከየም ዞን ባህል

Sep 2025

የ2018 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ ካርዶችን ለሰራተኛው በመስጠት አዲሱን ዓመት ተበስሯል፡፡

“መስከረም ተፈጥሮም ራሷን የምታድስ ከሆነ እኛም ቆም ብለን ራሳችንን ለማየትና ለመረዳት ጥሩ ጊዜ ነው፡፡”(የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት)

በደቡብ አሪ ወረዳ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች የመጽሐፍት ስጦታ ተበረከተ::

ጳጉሜ 3/2017 ዓ.ም ደቡብ አሪ ፤ ሸጲ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ት/ት ቢሮ እና ወርልድ ቪዥን በአዘጋጅነት የተሳተፉበት "የንባብ ባህል ለት/ት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት የሚመለከታቸው የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎችና ታዳምያን

ለጂንካ ማረሚያ ፖሊስ ተቋም ከ90 ሺህ ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መጻሕፍት በስጦታ ተበረከቱ።

ጷጉሜ 2/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመቀናጀት በመላ ኢትዮጵያ በመዘዋወር እያካሔደ የሚገኘው "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!" ንቅናቄ ዛሬ ጳጉሜ 2/2017ዓ.ም በጂንካ ማረማያ ፖሊስ ተቋም መካሔዱን ቀጥሏል።

"የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት ተካሔደ።

የቀድሞ የሕጻናት አምባ ምሥረታ 45ተኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአላጌ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ስልጠና እና የፖናል ውይይት መድረክ በልዩ ድምቀት ተካሒዷል።

Aug 2025

የኢትዮጵ ያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአዘጋጅነት የተሳተፈበት ታላቅ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ በይፍ ተከፈተ።

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር ) ከንባብ ለህይወት ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ኤግዝብሽን ማዕከል ያዘጋጀው ታላቅ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም  በይፍ ተከፍቷል።

Jul 2025

አገልግሎቱ በዋና ዳይሬክተሩ ተጎበኘ

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት አጠቃላይ የተቋሙን የስራ ክፍሎች ሐምሌ 3/2017 ዓ.ም ከየክፍል ኃላፊዎች ገለጻ እየተደረገላቸው ጎብኝተዋል፡፡

Jun 2025

ለተቋሙ የምስጋና ወረቀት ተሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከአርሲ ዩኒቨርሲቲ፣ ከጢዮ ወረዳ አስተዳደር እና ከጢዮ ወረዳ ት/ቤቶች ጽ/ቤት ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ የፖናል ውይይትና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአሰላ ከተማ ተካሔደ።

May 2025

ተቋሙ በጤና ማህበራዊ፣ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተጎበኘ፡፡

እንደ ሀገር በረባ ባረባው እርስ በእርስ ከምንነታረክ ያለችን አንድ ሀገር ስለሆነች የተሰጠንን እሴት ዛሬ በአይናችን እንዳየነውና እንደተመለከትነው በዚህ መልክ በማደራጀትና በመጠበቅ ለትውልድ በማቆየት የተሻለች ኢትዮጵያን ለትውልድ እናበርክት የጤና ማህበራዊ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ ወ

ታላቅ የምስራች

በ18ኛው የፌዴራል መስሪያ ቤት ሰራተኞች የስፖርት ለሁሉም የእግር ኳስ ውድድር  የመሰሪያ ቤታችን የእግር ኳስ ቡድን ምድቡን በአንደኝነት በማጠናቀቅ ወደ ጥሎ ማለፍ ውድድር አልፏል፡፡

ተቋሙ በሚስተር አርተር ማርቲሮሲያን እና ሌሎች አባላት ባሉት ልዑክ ተጎበኘ፡፡

"ኢትዮጵያና የአርሜኒያ ሪፐብሊክ በሚያደርጉት የሁለትዮሽ ግንኙነት የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ወሳኝ ቦታ ይይዛል፡፡" በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን

"ኢትዮጵያና የአርሜኒያ ሪፐብሊክ በሚያደርጉት የሁለትዮሽ ግንኙነት የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ወሳኝ ቦታ ይይዛል፡፡" በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በሚስተር አርተር ማርቲሮሲያን የአርሜኒያ ሪፐብሊክ የትምህርት፣ የሳይንስ፣ የባህል እና ስፖርት ምክትል ሚኒስትር፣ በሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ  አምባሳደር፣ በዳቪት ፎጎሰያን (ዶ/ር) የአርሚኒያ የታሪክ ሙዚየም ዳይሬክተር እና