Jan 2026

የሚኖር ቃል፣የማይጠፋ ቅርስ (የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በአቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት)

ታኀሣሥ 22/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የታላቁን የጥበብ ፈርጥ የበርካታ ግጥምና ዜማዎች ፕሮዲውሰር ያየህይራድ አላምረው በሕይወት ዘመኑ ያሰባሰባቸውን ከአምስት ሺህ በላይ መጻሕፍት፣ጋዜጣ፣የጽሑፍ እና የሙዚቃ ኅትመት ውጤቶችን ውድ ስብስቦች ራሱን የቻለ ቦታ በመስጠት እና በስሙ

Dec 2025

የተማሪዎች አቅም ጎልብቶ የትምህርት ጥራት እንዲጠበቅ በንባብ ባህል ላይ መስራት ያስፈልጋል ተባለ።

ሆሳዕና ከተማ ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሀድያ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት"በሚል መሪ ቃል በግቤ ወረዳ ሆመቾ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ስልጠና እና አውደ ውይይ

እንኳን ደስ አላችሁ፥እንኳን ደስ አለን!!!

ግራንድ አፍሪካን የተቋማት እና የአመራር ሽልማት ድርጅት፥ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በዓድዋ መታሰቢያ ሚውዚዬም በተዘጋጀ ታላቅ የሽልማት ሥነ ሥርዓት፣ ተቋማችንን (ተቋማችሁን)፥ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክርን)፥ የወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ተቋም አድርጎ ሸልሞታል።

በህጻናት ላይ ለሚሰሩ ሙያተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ልጆች ሚዲያ ጋር በመተባበር በልጆች ሥነ-ጽሑፍ ዘርፍ ዓለም አቀፍ አበርክቶ ያለውና አፍሪካዊ ተረቶችን በማሰባሰብ በአምስት ቋንቋዎች በርካታ የልጆች መጻሕፍትን በማዘጋጀት በሚታወቀው ጋናዊ የልጆች መጻሕፍት ደራሲ እና ተዋናይ ሚስተር ፓትሪክ አዳዳይ (Mr

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት 11ኛውን የወር ወንበር አካሔደ።

የዘመን ጉዳይ ንባብን ቀነስ አድርጎታል ቢሆንም ንባብን ለማጠናከር እና አንባቢ ትውልድን ለመፍጠር በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ባለሙያዎችን ወደ ተቋማችን በመጋበዝ ንባብን የሚያሳድግ ተግባር ተጠናክሮ ይሰራል።(የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት)

Nov 2025

Oct 2025

18ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በድምቀት ተከበረ፡፡

ጥቅምት 03/ 2018 ዓ.ም በሀገር ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከባሕልና ስፖርት ሚኒ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በየም ዞን ሣጃ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ሳምንት ከ900ሺህ ብር በላይ የፈጀ የመጽሐፍት ስጦታ አበረከተ።

መስከረም 20/2018.ዓ.ም ሣጃ ከተማ "የንባብ ሳምንት ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል የየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ሄቦ"በዓልን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ- መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፤ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ፣ከየም ዞን ትምህርት መምሪያ እና ከየም ዞን ባህል

Sep 2025

የ2018 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ ካርዶችን ለሰራተኛው በመስጠት አዲሱን ዓመት ተበስሯል፡፡

“መስከረም ተፈጥሮም ራሷን የምታድስ ከሆነ እኛም ቆም ብለን ራሳችንን ለማየትና ለመረዳት ጥሩ ጊዜ ነው፡፡”(የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት)

በደቡብ አሪ ወረዳ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች የመጽሐፍት ስጦታ ተበረከተ::

ጳጉሜ 3/2017 ዓ.ም ደቡብ አሪ ፤ ሸጲ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ት/ት ቢሮ እና ወርልድ ቪዥን በአዘጋጅነት የተሳተፉበት "የንባብ ባህል ለት/ት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት የሚመለከታቸው የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎችና ታዳምያን

ለጂንካ ማረሚያ ፖሊስ ተቋም ከ90 ሺህ ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መጻሕፍት በስጦታ ተበረከቱ።

ጷጉሜ 2/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመቀናጀት በመላ ኢትዮጵያ በመዘዋወር እያካሔደ የሚገኘው "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!" ንቅናቄ ዛሬ ጳጉሜ 2/2017ዓ.ም በጂንካ ማረማያ ፖሊስ ተቋም መካሔዱን ቀጥሏል።

"የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት ተካሔደ።

የቀድሞ የሕጻናት አምባ ምሥረታ 45ተኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአላጌ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ስልጠና እና የፖናል ውይይት መድረክ በልዩ ድምቀት ተካሒዷል።

Aug 2025

የኢትዮጵ ያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአዘጋጅነት የተሳተፈበት ታላቅ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ በይፍ ተከፈተ።

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር ) ከንባብ ለህይወት ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ኤግዝብሽን ማዕከል ያዘጋጀው ታላቅ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም  በይፍ ተከፍቷል።

Jul 2025

አገልግሎቱ በዋና ዳይሬክተሩ ተጎበኘ

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት አጠቃላይ የተቋሙን የስራ ክፍሎች ሐምሌ 3/2017 ዓ.ም ከየክፍል ኃላፊዎች ገለጻ እየተደረገላቸው ጎብኝተዋል፡፡

Jun 2025

ለተቋሙ የምስጋና ወረቀት ተሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከአርሲ ዩኒቨርሲቲ፣ ከጢዮ ወረዳ አስተዳደር እና ከጢዮ ወረዳ ት/ቤቶች ጽ/ቤት ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ የፖናል ውይይትና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአሰላ ከተማ ተካሔደ።

May 2025

ተቋሙ በጤና ማህበራዊ፣ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተጎበኘ፡፡

እንደ ሀገር በረባ ባረባው እርስ በእርስ ከምንነታረክ ያለችን አንድ ሀገር ስለሆነች የተሰጠንን እሴት ዛሬ በአይናችን እንዳየነውና እንደተመለከትነው በዚህ መልክ በማደራጀትና በመጠበቅ ለትውልድ በማቆየት የተሻለች ኢትዮጵያን ለትውልድ እናበርክት የጤና ማህበራዊ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ ወ

ታላቅ የምስራች

በ18ኛው የፌዴራል መስሪያ ቤት ሰራተኞች የስፖርት ለሁሉም የእግር ኳስ ውድድር  የመሰሪያ ቤታችን የእግር ኳስ ቡድን ምድቡን በአንደኝነት በማጠናቀቅ ወደ ጥሎ ማለፍ ውድድር አልፏል፡፡

ተቋሙ በሚስተር አርተር ማርቲሮሲያን እና ሌሎች አባላት ባሉት ልዑክ ተጎበኘ፡፡

"ኢትዮጵያና የአርሜኒያ ሪፐብሊክ በሚያደርጉት የሁለትዮሽ ግንኙነት የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ወሳኝ ቦታ ይይዛል፡፡" በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን

"ኢትዮጵያና የአርሜኒያ ሪፐብሊክ በሚያደርጉት የሁለትዮሽ ግንኙነት የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ወሳኝ ቦታ ይይዛል፡፡" በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በሚስተር አርተር ማርቲሮሲያን የአርሜኒያ ሪፐብሊክ የትምህርት፣ የሳይንስ፣ የባህል እና ስፖርት ምክትል ሚኒስትር፣ በሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ  አምባሳደር፣ በዳቪት ፎጎሰያን (ዶ/ር) የአርሚኒያ የታሪክ ሙዚየም ዳይሬክተር እና

ስምንተኛው አገር አቀፍ የግእዝ ጉባዔ ተካሔደ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከወሎ ዩኒቨርሲቲ እና ከአማራ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር ስምንተኛውን አገር አቀፍ የግእዝ ጉባዔ "ናዝልፍ ኀበ አንብቦተ መጻሕፍተ ግእዝ" በሚል መሪ ቃል በደሴ ከተማ በወሎ ዩኒቨርሲቲ  የመጀመሪያ ቀን ጉባዔውን ሚያዝያ 28/2017 ዓ.ም

Apr 2025

ለብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ የእውቅና መስጠት መርሐ ግብር ተከናወነ

ለሀገር እና ለኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ታላቅ ባለውለታ ለሆኑት ለብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ልጃቸው አቶ አምኃ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ እና ወዳጅ ቤተሰባቸው እንዲሁም የሚድያ አካላት በተገኙበት የእውቅና መስጠት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡

Mar 2025

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የሚጠቀምበትን አዳራሽ መድረክ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ሠርቶ ለማስረከብ የሚረዳ የጋራ ስምምነት ተፈረመ

የአዳራሽ መድረኩን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማደስ ስምምነቱ የተፈረመው በኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት እና በአቶ አምኃ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ መካከል ሲሆን ስምምነቱንም የአገልግሎቱ የጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አባተ ካሳው እና የብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ልጅ አቶ አምኃ መርስዔ ኀዘን መጋ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በጀሙ ከተማ የንባብ ሳምንትና አውደ ውይይት መድረክ ተከፈተ::

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ባህል፣ ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ጋር በመተባበር ከመጋቢት 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ “ማንበብ በጥበብ ጎልብቶ ለማበብ!” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት እና አውደ ውይይት መድረክ በጀሙ ከተማ መካሄድ ጀምሯል::

ተቋሙ በመደበኛ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች አስመረቀ

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በሰነድና መዛግብት አስተዳደር ለ43 ጸሐፊዎች እንዲሁም የአሰልጣኞች ስልጠና ለአምስት ወንድ እና ለስምንት ሴት በድምሩ ለሃምሳ ስድስት ሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት የካቲት 28/ 2017 ዓ.ም አስመርቋል፡፡

ከአራት ሺህ በላይ መጽሐፍት በስጦታ ተበረከቱ

በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት የአብያተ መጻሕፍት መረጃ ሀብቶች አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ስለሺ ሽፈራው እንደተናገሩት ከአራት ሺህ በላይ ያገለገሉ መጽሐፍት ከኢትዮ ቴሌኮም በቀን 27/2017 ዓ.ም ለተቋሙ በስጦታ መበርከቱን ተናግረዋል፡፡

ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ

ሙስናን በሚመለከት የዜግነት ግዴታዬን እወጣለሁ! በሚል መሪ ቃል የተከበረውን የጸረ ሙስናን ቀን ምክንያት በማድረግ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት በጋራ በመሆን በሙስናና ብልሹ አሰራር ዙሪያ የሚታዩ ክፍተቶችን ለመከላከል የሚያስችል ሶስተኛው ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ

ስለ አድዋ በእነ አድዋ ቅኝት

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) በወር ቅብብሎሽ የሚያዘጋጀው የወር ወንበር የተሰኘው መርሐግብር በወርሀ የካቲት በዕለተ ቅዳሜ በቀን 22/2017 ዓ.ም በተቋሙ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ የወሩ ወንበር ተዘርግቷል።

Feb 2025

ተቋሙ ያደራጀውን ቤተ-መጻሕፍት አስመረቀ

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ስር በሚተዳደረው የአካል ጉዳተኞች ተሃድሶ ልማት ማዕከል ቤተ-መጻሕፍት አደራጅቶ አስመርቋል፡፡

ተቋሙ በመደበኛ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች አስመረቀ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በሪከርድ ሥራ አመራርና መዛግብት አስተዳደር እንዲሁም በቴክኖሎጂ የተቀናጀ  የቤተ መጻሕፍት ሙያ ስልጠና  በመደበኛ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸውን 21 ሴት እና 8 ወንድ በድምሩ 29 ሰልጣኞችን ጥር 30/2017 ዓ.ም በተቋሙ ቅጥር ግቢ አዳራሽ አስመርቋ

ከብሔራዊ ባንክ እና ከኢትዮጵያ ኦዲት ቦርድ በተዛወሩ ሰነዶች ላይ የምዘናና መረጣ ሂደት ተጠናቀቀ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአዋጅ 179/91 በተሠጠው ስልጣን መሰረት የብሔራዊ ባንክ እና የኢትዮጵያ ኦዲት ቦርድ ታሪካዊ መዛግብትን እንዲመረጡና ወደ ተቋሙ እንዲዛወሩ፤ የአገልግሎት ዘመናቸውን የጨረሱና ዘላቂ ፋይዳ የሌላቸውን ሰነዶች ደግሞ ሕጋዊ አሰራርን ተከትሎ እንዲወገዱ የማድረግ ስራ

አንባቢ ትውልድን ለማበረታታት ግምታቸው ከሰባት መቶ ሺህ ብር በላይ የፈጁ መጻሕፍት የተበረከተበት የንባብ ሳምንት ተካሄደ።

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከስልጤ ዞን አስተዳደር፤ ከወራቤ ዩኒቨርሲቲ፤ ከወራቤ ከተማ አስተዳደር፤ ከስልጤ ዞን ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ እና ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር ከጥር 17-19 /2017 ዓ.ም “የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት” በሚል መሪ ቃል የንባብ ሳምንት፣ ቡክፌር፣ ኤግዚቢሽ

Jan 2025

ተቋሙ በመደበኛ መርሐ ግብር ለተከታታይ አሥር ቀናት ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች አስመረቀ

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በመዛግብት ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠና ለ22 ሰልጣኞች እንዲሁም በመሠረታዊ የቤተ መጻሕፍት ሙያ ስልጠና ለ16 ሰልጣኞች በጥቅሉ 36 ሰልጣኞች ለአሥር ተከታታይ ቀናት በመደበኛው መርሐ ግብር ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም አጠናቆ ሰልጣኞቹን አስመ

Dec 2024

ሐተታ ፅንሰ ሐሳባዊነት በ5ተኛው የወር ወንበር

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)፤ ሀሳብ፣ልምድ እና እውቀት የሚያጋራበት የወር ወንበር መርሐግብር 5ተኛው ወንበር ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ተዘርግቷል።

ሐተታ ፅንሰ ሐሳባዊነት በ5ተኛው የወር ወንበር

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)፤ ሀሳብ፣ልምድ እና እውቀት የሚያጋራበት የወር ወንበር መርሐግብር 5ተኛው ወንበር ህዳር  28 ቀን 2017 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ተዘርግቷል።

አለም አቀፍ በዓላት ተከበሩ

በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት  አለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ ጥቃት ቀን፣ አለም አቀፍ የወጣቶች ቀን እና አለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን በግንዛቤ ማስጨበጫና በምስጋና ፕሮግራም ተከብረዋል፡፡

ሰባት መቶ ሺህ ብር የፈጁ መጻሕፍት በስጦታ ተበረከቱ

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!” በሚል መሪ ቃል ከፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን፣ ከባቱ ከተማ ባህል ቱሪዝም እና ትምህርት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት እና የፓናል ውይይት መርሐ ግብር ኅዳር 20/ 2017 ዓ.ም በባቱ ከተማ በዝዋይ