የጽሑፍ ቅርሶችን የማስመዝገብ ጉዳይ ሀገራዊ ፖሊሲ ሆኖ ሊቀርብ ይገባዋል ተባለ።
ሀገራችንን የጽሑፍ ቅርሶች በዓለም የትውስታ ማኀደር ለማስመዝገብ በቅርሶች አሰባሰብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው መርሐ ግብር ተጠናቀቀ።ኢሊሌ ሆቴል ግንቦት 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የሀገራችንን የጽሑፍ ቅርሶች በ