የኢፌዲሪ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ክብረት ሳህለወርቅ ዘውዴ ወመዘክርን ጎበገኙ፡፡
የኢፌዲሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ክብረት ሳህለወርቅ ዘውዴ፤"በእውነቱ በዛሬው ዕለት በዚህ ከልጅነቴ ጀምሮ በማውቀው ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መጥቼ ይህንን ተአምራዊ ስራ ለማየት በመቻሌ በጣም ነው ደስ ያለኝ!"በማለት ገለጹ።
የኢፌዲሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ክብረት ሳህለወርቅ ዘውዴ፤"በእውነቱ በዛሬው ዕለት በዚህ ከልጅነቴ ጀምሮ በማውቀው ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መጥቼ ይህንን ተአምራዊ ስራ ለማየት በመቻሌ በጣም ነው ደስ ያለኝ!"በማለት ገለጹ።
ታኀሣሥ 22/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የታላቁን የጥበብ ፈርጥ የበርካታ ግጥምና ዜማዎች ፕሮዲውሰር ያየህይራድ አላምረው በሕይወት ዘመኑ ያሰባሰባቸውን ከአምስት ሺህ በላይ መጻሕፍት፣ጋዜጣ፣የጽሑፍ እና የሙዚቃ ኅትመት ውጤቶችን ውድ ስብስቦች ራሱን የቻለ ቦታ በመስጠት እና በስሙ
ሆሳዕና ከተማ ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሀድያ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት"በሚል መሪ ቃል በግቤ ወረዳ ሆመቾ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ስልጠና እና አውደ ውይይ
ግራንድ አፍሪካን የተቋማት እና የአመራር ሽልማት ድርጅት፥ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በዓድዋ መታሰቢያ ሚውዚዬም በተዘጋጀ ታላቅ የሽልማት ሥነ ሥርዓት፣ ተቋማችንን (ተቋማችሁን)፥ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክርን)፥ የወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ተቋም አድርጎ ሸልሞታል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሀገር አቀፍ የግእዝ ጉባዔ
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ልጆች ሚዲያ ጋር በመተባበር በልጆች ሥነ-ጽሑፍ ዘርፍ ዓለም አቀፍ አበርክቶ ያለውና አፍሪካዊ ተረቶችን በማሰባሰብ በአምስት ቋንቋዎች በርካታ የልጆች መጻሕፍትን በማዘጋጀት በሚታወቀው ጋናዊ የልጆች መጻሕፍት ደራሲ እና ተዋናይ ሚስተር ፓትሪክ አዳዳይ (Mr
ታህሳስ 2018 ዓ.ም ድሬዳዋ "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ሳቢያን 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት የንባብ ክበባት ምስረታ ተካሔደ።
የዘመን ጉዳይ ንባብን ቀነስ አድርጎታል ቢሆንም ንባብን ለማጠናከር እና አንባቢ ትውልድን ለመፍጠር በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ባለሙያዎችን ወደ ተቋማችን በመጋበዝ ንባብን የሚያሳድግ ተግባር ተጠናክሮ ይሰራል።(የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት)
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የሀገራችን ሕዝቦች የማንነት መገለጫ ነው፡፡ (ክብርት ወ/ሮ ነፊሳ አልማህዲ)
በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከሜጀር ጀነራል ሐየሎም አርዓያ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የመጡ ተማሪዎች በተገኙበት የታዳጊ ልጆች የንባብ ባህልን ለማሳደግ የሚረዳ የንባብ ቀን ተካሔደ ።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) የዓለም የኦዲዮ ቪዥዋል ቅርሶች መታሰቢያ ዕለትን ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር በተቋሙ አክብሯል።
ጥቅምት 03/ 2018 ዓ.ም በሀገር ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከባሕልና ስፖርት ሚኒ
መስከረም 20/2018.ዓ.ም ሣጃ ከተማ "የንባብ ሳምንት ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል የየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ሄቦ"በዓልን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ- መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፤ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ፣ከየም ዞን ትምህርት መምሪያ እና ከየም ዞን ባህል
“መስከረም ተፈጥሮም ራሷን የምታድስ ከሆነ እኛም ቆም ብለን ራሳችንን ለማየትና ለመረዳት ጥሩ ጊዜ ነው፡፡”(የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት)
ጳጉሜ 3/2017 ዓ.ም ደቡብ አሪ ፤ ሸጲ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ት/ት ቢሮ እና ወርልድ ቪዥን በአዘጋጅነት የተሳተፉበት "የንባብ ባህል ለት/ት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት የሚመለከታቸው የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎችና ታዳምያን
ጷጉሜ 2/ 2017 ዓ.ም "የንባብ ባህል ለት/ት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል በጂንካ ከተማ አንድነት ፓርክ የተሰናዳው የንባብ ሳምንት፣አውደርዕይ እና ተንቀሳቃሽ የሕፃናት ቤተ-መጻሕፍት በይፍ ተከፈተ።
ጷጉሜ 2/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመቀናጀት በመላ ኢትዮጵያ በመዘዋወር እያካሔደ የሚገኘው "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!" ንቅናቄ ዛሬ ጳጉሜ 2/2017ዓ.ም በጂንካ ማረማያ ፖሊስ ተቋም መካሔዱን ቀጥሏል።
የቀድሞ የሕጻናት አምባ ምሥረታ 45ተኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአላጌ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ስልጠና እና የፖናል ውይይት መድረክ በልዩ ድምቀት ተካሒዷል።
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት፣ ከሚመለከታቸው የተቋሙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር ቢላሉል አል ሐበሺ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር ) ከንባብ ለህይወት ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ኤግዝብሽን ማዕከል ያዘጋጀው ታላቅ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም በይፍ ተከፍቷል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት አጠቃላይ የተቋሙን የስራ ክፍሎች ሐምሌ 3/2017 ዓ.ም ከየክፍል ኃላፊዎች ገለጻ እየተደረገላቸው ጎብኝተዋል፡፡
አዲሱ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰርፀ ፍሬስብሀት ከተቋሙ የማኔጅመንት አባላት ጋር ይፋዊ ትውውቅ አደረጉ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከአርሲ ዩኒቨርሲቲ፣ ከጢዮ ወረዳ አስተዳደር እና ከጢዮ ወረዳ ት/ቤቶች ጽ/ቤት ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ የፖናል ውይይትና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአሰላ ከተማ ተካሔደ።
እንደ ሀገር በረባ ባረባው እርስ በእርስ ከምንነታረክ ያለችን አንድ ሀገር ስለሆነች የተሰጠንን እሴት ዛሬ በአይናችን እንዳየነውና እንደተመለከትነው በዚህ መልክ በማደራጀትና በመጠበቅ ለትውልድ በማቆየት የተሻለች ኢትዮጵያን ለትውልድ እናበርክት የጤና ማህበራዊ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ ወ
"ኢትዮጵያና የአርሜኒያ ሪፐብሊክ በሚያደርጉት የሁለትዮሽ ግንኙነት የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ወሳኝ ቦታ ይይዛል፡፡" በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በሚስተር አርተር ማርቲሮሲያን የአርሜኒያ ሪፐብሊክ የትምህርት፣ የሳይንስ፣ የባህል እና ስፖርት ምክትል ሚኒስትር፣ በሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ አምባሳደር፣ በዳቪት ፎጎሰያን (ዶ/ር) የአርሚኒያ የታሪክ ሙዚየም ዳይሬክተር እና
የኢትዩጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በደሴ ከተማ የትምህርት ቤቶች የንባብ ክበባት ምሥረታ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ መርሐ ግብር በደሴ ከተማ አካሒዷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከወሎ ዩኒቨርሲቲ እና ከአማራ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር ስምንተኛውን አገር አቀፍ የግእዝ ጉባዔ "ናዝልፍ ኀበ አንብቦተ መጻሕፍተ ግእዝ" በሚል መሪ ቃል በደሴ ከተማ በወሎ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ቀን ጉባዔውን ሚያዝያ 28/2017 ዓ.ም
ለሀገር እና ለኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ታላቅ ባለውለታ ለሆኑት ለብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ልጃቸው አቶ አምኃ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ እና ወዳጅ ቤተሰባቸው እንዲሁም የሚድያ አካላት በተገኙበት የእውቅና መስጠት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡
በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ የተዘጋጀው ሴቶችን የማብቃትና የአካቶ ትግበራ ስልጠና ለተቋሙ ባለሙያዎች ተሰጠ::
የአዳራሽ መድረኩን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማደስ ስምምነቱ የተፈረመው በኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት እና በአቶ አምኃ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ መካከል ሲሆን ስምምነቱንም የአገልግሎቱ የጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አባተ ካሳው እና የብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ልጅ አቶ አምኃ መርስዔ ኀዘን መጋ
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በምዕራብ ኦሞ ዞን ለሚገኙ 12 ት/ቤቶች፣ 1 የሕህዝብ ቤተ-መጻሕፍትና በዞኑ ለሚገኘው የቱም ማረሚያ ቤት 863,791 ብር ዋጋ ያላቸውን 2800 መጻሕፍት በስጦታ አበርክቷል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ባህል፣ ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ጋር በመተባበር ከመጋቢት 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ “ማንበብ በጥበብ ጎልብቶ ለማበብ!” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት እና አውደ ውይይት መድረክ በጀሙ ከተማ መካሄድ ጀምሯል::
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በሰነድና መዛግብት አስተዳደር ለ43 ጸሐፊዎች እንዲሁም የአሰልጣኞች ስልጠና ለአምስት ወንድ እና ለስምንት ሴት በድምሩ ለሃምሳ ስድስት ሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት የካቲት 28/ 2017 ዓ.ም አስመርቋል፡፡
በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት የአብያተ መጻሕፍት መረጃ ሀብቶች አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ስለሺ ሽፈራው እንደተናገሩት ከአራት ሺህ በላይ ያገለገሉ መጽሐፍት ከኢትዮ ቴሌኮም በቀን 27/2017 ዓ.ም ለተቋሙ በስጦታ መበርከቱን ተናግረዋል፡፡
ሙስናን በሚመለከት የዜግነት ግዴታዬን እወጣለሁ! በሚል መሪ ቃል የተከበረውን የጸረ ሙስናን ቀን ምክንያት በማድረግ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት በጋራ በመሆን በሙስናና ብልሹ አሰራር ዙሪያ የሚታዩ ክፍተቶችን ለመከላከል የሚያስችል ሶስተኛው ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) በወር ቅብብሎሽ የሚያዘጋጀው የወር ወንበር የተሰኘው መርሐግብር በወርሀ የካቲት በዕለተ ቅዳሜ በቀን 22/2017 ዓ.ም በተቋሙ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ የወሩ ወንበር ተዘርግቷል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ስር በሚተዳደረው የአካል ጉዳተኞች ተሃድሶ ልማት ማዕከል ቤተ-መጻሕፍት አደራጅቶ አስመርቋል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከማይንግሰንግ የህክምና ኮሌጅ 50 ሺ ብር የሚያወጡ 138 መጻሕፍትን በስጦታ ተረክቧል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በሪከርድ ሥራ አመራርና መዛግብት አስተዳደር እንዲሁም በቴክኖሎጂ የተቀናጀ የቤተ መጻሕፍት ሙያ ስልጠና በመደበኛ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸውን 21 ሴት እና 8 ወንድ በድምሩ 29 ሰልጣኞችን ጥር 30/2017 ዓ.ም በተቋሙ ቅጥር ግቢ አዳራሽ አስመርቋ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአዋጅ 179/91 በተሠጠው ስልጣን መሰረት የብሔራዊ ባንክ እና የኢትዮጵያ ኦዲት ቦርድ ታሪካዊ መዛግብትን እንዲመረጡና ወደ ተቋሙ እንዲዛወሩ፤ የአገልግሎት ዘመናቸውን የጨረሱና ዘላቂ ፋይዳ የሌላቸውን ሰነዶች ደግሞ ሕጋዊ አሰራርን ተከትሎ እንዲወገዱ የማድረግ ስራ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአማራ ህዝብ ዝክረ-ታሪክ ማዕከል ጋር ጥር 27/2017 ዓ.ም የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከስልጤ ዞን አስተዳደር፤ ከወራቤ ዩኒቨርሲቲ፤ ከወራቤ ከተማ አስተዳደር፤ ከስልጤ ዞን ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ እና ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር ከጥር 17-19 /2017 ዓ.ም “የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት” በሚል መሪ ቃል የንባብ ሳምንት፣ ቡክፌር፣ ኤግዚቢሽ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በመዛግብት ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠና ለ22 ሰልጣኞች እንዲሁም በመሠረታዊ የቤተ መጻሕፍት ሙያ ስልጠና ለ16 ሰልጣኞች በጥቅሉ 36 ሰልጣኞች ለአሥር ተከታታይ ቀናት በመደበኛው መርሐ ግብር ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም አጠናቆ ሰልጣኞቹን አስመ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)፤ ሀሳብ፣ልምድ እና እውቀት የሚያጋራበት የወር ወንበር መርሐግብር ታህሳስ19 ቀን 2017 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ተዘርግቷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ለማኔጅመንት አባላትና ለጸሐፊዎች የILARMS ሶፍትዌር ስልጠና ከታህሳስ 4 ቀን 2017 ዓ.ም ተጀምሯል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)፤ ሀሳብ፣ልምድ እና እውቀት የሚያጋራበት የወር ወንበር መርሐግብር 5ተኛው ወንበር ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ተዘርግቷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)፤ ሀሳብ፣ልምድ እና እውቀት የሚያጋራበት የወር ወንበር መርሐግብር 5ተኛው ወንበር ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ተዘርግቷል።
በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት አለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ ጥቃት ቀን፣ አለም አቀፍ የወጣቶች ቀን እና አለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን በግንዛቤ ማስጨበጫና በምስጋና ፕሮግራም ተከብረዋል፡፡