የወሩ ወንበር ስለአዳም ተዘረጋ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ሁለተኛውን የወር ወንበር ስለአዳም ሐምሌ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ዘርግቷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ሁለተኛውን የወር ወንበር ስለአዳም ሐምሌ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴ አዳራሽ ዘርግቷል።
በጥንታዊው ሥርዓተ ትምህርታችን: ወንበር: ረግቶ የማሰብ፣ እውቀትን የመሰብሰብ፣ ስብስቡን የማካፈል ኺደት የሚገለጽበት የትምህርት ፅንሰ ሐሳብ ነው። ወንበር ተዘረጋ፣ ተተከለ ከተባለ ትምህርት በወጉ ተጀመረ ማለት ነው።
በጥንታዊው ሥርዓተ ትምህርታችን: ወንበር: ረግቶ የማሰብ፣ እውቀትን የመሰብሰብ፣ ስብስቡን የማካፈል ኺደት የሚገለጽበት የትምህርት ፅንሰ ሐሳብ ነው። ወንበር ተዘረጋ፣ ተተከለ ከተባለ ትምህርት በወጉ ተጀመረ ማለት ነው።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከእንቅስቃሴ ውጪ የሆኑ ሰነዶችን ህጋዊ በሆነ መንገድ ለማስወገድ እንዲረዳ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ሰኔ 13/2016 ዓ.ም ከተለያዩ የፌደራል ተቋማት ለተውጣጡ ከዘርፉ ባለሙያዎች ጋር አውደ ውይይት አካሒዷል።
መረጃዎችን ወደሚመለከተው የመረጃ ቋት ማደራጀት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት የመረጃ ሃብቶች አዘገጃጀት፣የሕትመት ጥራት እና ለትውልድ የማስተላለፍ ሥራ ተግዳሮቶች በኢትዮጵያ በሚል ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመመካከር የውይይት መድረክ ሰኔ 12/2016 ዓ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከግንቦት 15 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በጋምቤላ ክልላዊ መንግስት የንባብ ክበባት ምስረታ፣ የልምድ ልውውጥ እና አውደውይይት አዘጋጅቷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ለሚገኙ 18 2ተኛ ደረጃና መለስተኛ ት/ቤቶች እንዲሁም ለ1 የህዝብ ቤተ መጻሕፍት በድምሩ 4328 መጻሕፍት በስጦታ አበርክቷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት ኤጀንሲ አዋጅ ቁጥር 179/91 የመማክርት ጉባኤ ብሔራዊ የሰነድ ውገዳ ኮሚቴ ማቋቋሙ ይታወቃል፡፡
በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የአብያተ መዛግብትና አብያተ መጻሕፍት ስልጠናና ምክር መሪ ስራ አስፈጻሚ ከመጋቢት 8/2016 ዓ.ም እስከ መጋቢት 13/2016 ዓ.ም በሪከርድ ስራ አመራር ምንነት እና በመረጃ ሀብቶች ጥበቃና እንክብካቤ ዙሪያ ያሰለጠናቸውን በቁጥር 49 ሰልጣኞች መጋቢት 13/
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ያሬዳዊ ፍልስፍና፣ጥበብ፣ሥነ-ውበትና ክዋኔ ጥበብ ማበልጸጊያ ድርጅት ጋር በመተባበር የካቲት 21 ቀን 2016 ዓ.ም የቅዱስ ያሬድ ወርቃማ አስተምህሮ የኢትዮጵያ ወርቃማ ዘመን ለመዋጀት በሚል መሪ ሀሳብ የቅዱስ ያሬድ ፍልስፍና ጥበብ ሥነ ውበ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ያሬዳዊ ፍልስፍና፣ ጥበብ፣ ሥነ-ውበትና ክዋኔ ጥበብ ማበልጸጊያ ድርጅት ጋር በመተባበር የቅዱስ ያሬድ አስተምሮ በሚገባ ታውቆና ተመርምሮ ለኢትዮጵያም ሆነ ለዓለም መጥቀም የሚገባውን ያህል ለመጥቀም የሚያስችሉ ሥራዎችን ለመሥራት በቅድሚያ ከባለድርሻ አካላት ጋ
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የኤ.ፌ.ድ.ሪ ባህልና ስፓርት ሚኒስትር ሚኒስቴር የተከበሩ አቶ ቀጄላ መርዳሳ፣ የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ የተከበሩ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣ አምባሳደሮች፣ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ምሁራኖች፣ጸሐፊያን፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በመጪው ቅዳሜ የካቲት 16/2016 ዓ.ም የሚያከብረውን 80ኛ አመት የምስረታ በአል እና አዲስ ያስገነባውን የቤተመዛግብት እና የቤተመጽሃፍት አገልግሎት ህንጻ ምረቃ አስመልክቶ በዛሬው እለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት የሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ጋር ጥር 29/2016 ዓ.ም የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
የኢትዮጽያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአርባምንጭ ዩኒቨርስቲና ከጋሞ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባር በጥር 19 2016ዓ.ም በአርባምንጭ ማረሚያ ቤት ውስጥ የመጻሕፍት ልገሳ አድርጓል፡፡ በመርሀግብሩ ላይም ታራሚዎች የተለያዩ የጥበብ ስራዎቻውን ለታዳሚያን አቅርበዋል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ በአብያተ መጻሕፍት እንደዚሁም በሰነድና መዛግብት አስተዳደር ዙሪያ በጥር 21 2016ዓ.ም በአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ መሰብሰቢያ አዳራሽ የፓናል ውይይት አዘጋጀ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በጋሞ ዞን ጨንቻ ከተማ ከሚገኘው ማረሚያ ቤት በመገኘት ጉብኝት እና የመጻሕፍት ልገሳ አድርጓል፡፡ ተጋባዥ እውቅ የስነ ጥበብ ሰዎች፣ ጥናትና ምርምር አድራጊዎችና በጎ ፍቃደኞች ከህይወታቸውና ከተሰማሩበት የሙያ መስክ በመነሳት ንግግር አድርገዋል፡፡
የኢትዮጽያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ እና ከጋሞ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ "አርባ ምንጭ ታንብብ" በሚል መሪ ቃል ከጥር 18 2016ዓ.ም ጀምሮ የንባብ ሳምንት፣ ቡክፌር፣ ኤግዚቢሽን እና የፓናል ውይይት አዘጋጀ::
ለኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት 825 መጻሕፍት ከተባባሪ ፕሮፌሰር ዴቪድ ቻፕል (Mr. David Chaple) በስጦታ ተበርክቷል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድጋ ታህሳስ 23 ቀን 2016 ዓ.ም የጋራ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
Ethiopia Archives and Library Services, Ministry of Innovation and Technology, Balbbiys PLC, and Records Management Foundation for Africa (RMFA) are hosting the 40th RMFA International Records Managem
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ሕዳር 13/2016 ዓ.ም ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር ዘላቂነት ያለው የጋራ የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረመ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያን ሪድስ ጋር በመሆን "ጥራት ያለው የህፃናት የተረት መጽሐፍት ለህፃናት የግንዛቤ ክህሎት እድገት ያለው ሚና" በሚል ርዕሰ ጉዳይ የሳይንሳዊ ገለጻ እና ውይይት መርሐ ግብር ሕዳር 11/ 2016 ዓ.ም በዋቢ ሸበሌ ሆቴል አካሂዷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተጎበኘ፡፡
በአገራችን ኢትዮጵያ ለአስራ ስድስተኛ /16ኛ/ ጊዜ “የሰንደቅ አላማችን ከፍታ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችንና ሉአላዊነታችን ዋስትና ነው!” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 5/2016 ዓ.ም በደማቅ ስነ ስርዓት አክብሯል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ጥቅምት 1/2016 ዓ.ም ከለባዊ ዓለም ዓቀፍ ትምህርት ቤት ለመጡ የ3ኛ ክፍል ተማሪዎች ያዘጋጀውን የግማሽ ቀን የንባብ መርሐ ግብር አካሒዷል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ሰነድና መዛግብትን ለማስተዳደርና ለማስወገድ በአዋጅ የተሰጠውን ስልጣንና ኃላፊነት ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችለውን የመማክርት ጉባኤ አቋቋሙ።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዲስ የተገበረውን ተቋማዊ መዋቅር ተከትሎ ለዴስክ ኃላፊ፣ ቡድን መሪ፣ ዋና ስራ አስፈጻሚና ስራ አስፈጻሚነት ደረጃ ለመጡ አዲስና ነባር አመራሮች ለስራቸው ስኬታማ መሆን የሚያዘጋጅ ስልጠና ሰኔ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ተሰጥቷል። ይህ ኃላፊነት
የመግባቢያ ስምምነቱን ሰነድ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ እና የግርማ ይራፍራሸዋ የሙዚቃ እና የጥበብ ማዕከል ፒያኒስት ግርማ ይፍራሸዋ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም በይፋ ተፈራርመዋል፡፡ በዝግጅቱም ላይ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ፣ ጥሪ የተደረገላቸው በርካታ የጥበብ ሰዎ
በኢትዮጵያ ቤተ- መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ከጦር ኃይሎች ሆስፒታል ጋር በመነጋገር በአገልግሎቱ ለሚገኙ ሴት ሰራተኞች የማህጸን በር ካንሰርና የጡት ካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫና የሕክምና አገልግሎት ተሰጠ፡፡ ሆስፒታሉ ይህንን ተግባር እንዲከወን ያደረገው በ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የተቋሙን አዲሱን የስራ መዋቅር ድልድል አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ተከትሎ አዲሱ የስራ አመራር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፎ ሚኒስትር ዲኤታ ክብርት ወርቅነሽ ብሩ እና በተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ አወያይነት ከሰኔ 11 ቀን
የተቋሙ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ በቀን 29/9/2015 ዓ.ም በተቋሙ የሴቶችና የወጣቶች ፎረም ማጠናከሪያ ካዘጋጀው የውይይት መድረክ በተጨማሪ በተቋሙ የሚገኙ ሰራተኞችን ገቢና የኢኮኖሚ አቅም ለማጠናከር የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር አካሒዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የተገኙት ከአሚጎስ የገንዘብ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ያስለማውን የተቀናጀ የቤተመጻሕፍት፣የቤተመዛግብት እና የሪከርድ ማኔጅመንት ሶፍትዌር /Integerated Library, Archives and Record Management System (ILARMS) ግንቦት 24/2014 ዓ.ም አስመርቋል፡፡ በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱም ላ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት 82ተኛውን የአርበኞች የድል በዓል ምክንያት በማድረግ በተቋሙ ህንፃ ውስጥ በተዘጋጀ ስፍራ ሁነቱን የሚያሳዩ ፎቶ ግራፎችና መዛግብትን ለእይታ አደራጅቶ ከረቡዕ ሚያዝያ 25 /2015 ዓ.ም ጀምሮ ለተመልካች ክፍት አድርጓል። አውደ ርእዩ በ1928 ዓ.ም ወራሪው የ
መጻሕፍት ለዕውቀት ገበታ፣መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለታሪክ ትውስታ በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር መጋቢት 2/2015 ዓ.ም በተጀመረው የመጀመሪያው ዙር የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ከአለቃ ተክሌ ገ/ሀና አዳራሽ
መጻሕፍት ለዕውቀት ገበታ፣መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለታሪክ ትውስታ በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር መጋቢት 2/2015 ዓ.ም በተጀመረው የመጀመሪያው ዙር የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ከአለቃ ተክሌ ገ/ሀና አዳራሽ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ከመጋቢት 2-4/2015 ዓ.ም ያዘጋጁት የመጀመሪያው ዙር የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በአለቃ ተክሌ ገ/ሀና አዳራሽ እየተካሔደ ይገኛል። በጉባዔው የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር አነጋግ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አንድነት፣ጀግንነትና ጽናት በሚል መሪ ቃል ለ127ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአድዋ ድል በዓል ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር በመሆን የካቲት 21 ቀን 2015 ዓ.ም በመኮንኖች ክበብ በተከፈተው ታሪካዊ አውደርእይ ላይ በመሳተፍ እያከበረ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በወላይታ ሶዶ ከተማ የካቲት 13 ቀን 2015 ዓ.ም በህዝብ ቤተ መጽሐፍት በነበረው የንባብ ክበባት ምስረታ መድረክ ላይ ለአራት አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች፣ ለአራት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር የካቲት 12 ቀን 2015 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ ማረሚያ ቤት የንባብ ልምድ ልውውጥ እና የመጽሐፍት ስጦታ መርሐግብር አከናውኗል። ተቋሙ ለማረሚያ ቤቱ ያ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር ከየካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በዱራሜ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ክበባት ምስረታ እና አውደ ውይይት መርሐግብር ላይ አራት አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በዱራሜ ከተማ ያዘጋጀው የንባብ እና አውደ ውይይት መርሐግብር የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም የጀመረ ሲሆን በዚሁ ዕለት በተደረገው በአብያተ መዛግብትና አብያተ መጽሐፍት አን
የኢትዮጽያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከምስራቅ ጎጃም ዞን ባህልና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር "ለንባብ ወደ ቤተ-መጻሕፍት እንሩጥ! "በሚል መሪ ቃል የንባብ ሳምንትና አውደ ውይይት ጥር 27 ቀን 2015 ዓ.ም አካሄደ። በዝግጅቱም የምስራቅ ጎጃም ዞን ባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ ተወካ
"የጥምቀት በዓል ባህላዊ እሴቶቻችንን ፤አብሮነታችንን ፤ አንድነታችን ለዓለም የምናሳይበት በዓል ነው" የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ የጥምቀትን በዓል አስመልከቶ በሰጡት መግለጫ ወቅት እንደተናገሩት በዓሉ ከሀይማኖታዊ ክብረ
"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የንባብ ፌስቲ
"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የ
"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የ
"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራ ሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን 2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የንባብ