Apr 2024

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከተለያዩ ተቋማት የተሰበሰቡ 718 ሊኒየር ሜትር ወይም ከ5,744 ቦክስ ፋይል በላይ ሰነዶችን ወደ አገልግሎቱ በማዛወር ቴክኒካል ተግባራት እያከናወነ ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት ኤጀንሲ አዋጅ ቁጥር 179/91  የመማክርት ጉባኤ ብሔራዊ የሰነድ ውገዳ ኮሚቴ ማቋቋሙ ይታወቃል፡፡

Mar 2024

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ሰልጣኞቹን አስመረቀ፡፡

በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የአብያተ መዛግብትና አብያተ መጻሕፍት ስልጠናና ምክር መሪ ስራ አስፈጻሚ ከመጋቢት 8/2016 ዓ.ም እስከ መጋቢት 13/2016 ዓ.ም በሪከርድ ስራ አመራር ምንነት እና በመረጃ ሀብቶች ጥበቃና እንክብካቤ ዙሪያ ያሰለጠናቸውን በቁጥር  49 ሰልጣኞች መጋቢት 13/

በቅዱስ ያሬድ ወርቃማ አስተምህሮ ዙሪያ ዐውደ ምክክር መድረክ ተካሔደ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ያሬዳዊ ፍልስፍና፣ጥበብ፣ሥነ-ውበትና ክዋኔ ጥበብ ማበልጸጊያ ድርጅት ጋር በመተባበር የካቲት 21 ቀን 2016 ዓ.ም የቅዱስ ያሬድ ወርቃማ አስተምህሮ የኢትዮጵያ ወርቃማ ዘመን ለመዋጀት በሚል መሪ ሀሳብ የቅዱስ ያሬድ ፍልስፍና ጥበብ ሥነ ውበ

Feb 2024

የቅዱስ ያሬድ አስተምሮ በሚገባ ታውቆና ተመርምሮ ለኢትዮጵያም ሆነ ለዓለም መጥቀም እንዲያስችል ሥራ ለመስራት ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ያሬዳዊ ፍልስፍና፣ ጥበብ፣ ሥነ-ውበትና ክዋኔ ጥበብ ማበልጸጊያ ድርጅት ጋር በመተባበር የቅዱስ ያሬድ አስተምሮ በሚገባ ታውቆና ተመርምሮ ለኢትዮጵያም ሆነ ለዓለም መጥቀም የሚገባውን ያህል ለመጥቀም የሚያስችሉ ሥራዎችን ለመሥራት በቅድሚያ ከባለድርሻ አካላት ጋ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከሰባት መቶ ሚልየን ብር በላይ ፈጅቶ ያስገነባውን ሕንጻ አስመረቋል።

በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የኤ.ፌ.ድ.ሪ ባህልና ስፓርት ሚኒስትር ሚኒስቴር የተከበሩ አቶ ቀጄላ መርዳሳ፣ የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ የተከበሩ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ ሚኒስቴር ዴኤታዎች፣  አምባሳደሮች፣ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ምሁራኖች፣ጸሐፊያን፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እ

ታላቅ የምስራች

የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ያስገነባውን ባለ 13 ወለል የቤተመዛግብት ሕንጻ የካቲት 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከ2፡30 ጀምሮ ታላላቅ የመንግሥት ባለስልጣናት፣ አምባሳደሮች፣ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው ግለሰቦች በተገኙበት በደማቅ ሥነ-ስርዓት ያስመርቃል ፤ የ80ኛ ዓመት ክብረ በዓሉንም ያከብራ

ሰማንያ( 80) የንባብ አመታት፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በመጪው ቅዳሜ የካቲት 16/2016 ዓ.ም  የሚያከብረውን 80ኛ አመት የምስረታ በአል እና አዲስ ያስገነባውን የቤተመዛግብት እና የቤተመጽሃፍት አገልግሎት ህንጻ ምረቃ አስመልክቶ በዛሬው እለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።

የኢትዮጽያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ለአርባምንጭ ማረሚያ ቤት የመጻሕፍት ስጦታ አበረከተ፡፡

የኢትዮጽያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአርባምንጭ ዩኒቨርስቲና ከጋሞ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባር በጥር 19 2016ዓ.ም በአርባምንጭ ማረሚያ ቤት ውስጥ የመጻሕፍት ልገሳ አድርጓል፡፡ በመርሀግብሩ ላይም ታራሚዎች የተለያዩ የጥበብ ስራዎቻውን ለታዳሚያን አቅርበዋል፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ የፓናል ውይይት አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ በአብያተ መጻሕፍት እንደዚሁም በሰነድና መዛግብት አስተዳደር ዙሪያ በጥር 21 2016ዓ.ም በአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ መሰብሰቢያ አዳራሽ የፓናል ውይይት አዘጋጀ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በጨንቻ ማረሚያ ቤት ጉብኝትና የመጻሕፍት ልገሳ አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በጋሞ ዞን ጨንቻ ከተማ ከሚገኘው ማረሚያ ቤት በመገኘት ጉብኝት እና የመጻሕፍት ልገሳ አድርጓል፡፡ ተጋባዥ እውቅ የስነ ጥበብ ሰዎች፣ ጥናትና ምርምር አድራጊዎችና በጎ ፍቃደኞች ከህይወታቸውና ከተሰማሩበት የሙያ መስክ በመነሳት ንግግር አድርገዋል፡፡

የኢትዮጽያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአርባ ምንጭ ከተማ "አርባ ምንጭ ታንብብ" በሚል መሪ ቃል የንባብ ሳምንት ተካሄደ::

የኢትዮጽያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ እና ከጋሞ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ "አርባ ምንጭ ታንብብ" በሚል መሪ ቃል ከጥር 18 2016ዓ.ም ጀምሮ የንባብ ሳምንት፣ ቡክፌር፣ ኤግዚቢሽን እና የፓናል ውይይት አዘጋጀ::

Jan 2024

Dec 2023

Nov 2023

በህፃናት የተረት መጽሐፍት ዙሪያ ንባብ ሳይንሳዊ ገለጻ እና ውይይት ተደረገ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያን ሪድስ ጋር በመሆን "ጥራት ያለው የህፃናት የተረት መጽሐፍት ለህፃናት የግንዛቤ ክህሎት እድገት ያለው ሚና" በሚል ርዕሰ ጉዳይ የሳይንሳዊ ገለጻ እና ውይይት መርሐ ግብር ሕዳር 11/ 2016 ዓ.ም በዋቢ ሸበሌ ሆቴል አካሂዷል።

Oct 2023

የሰንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ፡፡

በአገራችን ኢትዮጵያ ለአስራ ስድስተኛ /16ኛ/ ጊዜ “የሰንደቅ አላማችን ከፍታ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችንና ሉአላዊነታችን ዋስትና ነው!” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 5/2016 ዓ.ም በደማቅ ስነ ስርዓት አክብሯል፡፡

የተማሪዎች የንባብ መርሐ ግብር ተካሔደ

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ጥቅምት 1/2016 ዓ.ም ከለባዊ ዓለም ዓቀፍ ትምህርት ቤት ለመጡ የ3ኛ ክፍል ተማሪዎች ያዘጋጀውን የግማሽ ቀን የንባብ መርሐ ግብር አካሒዷል፡፡

Jul 2023

ለተቋሙ አመራሮች የመሪነት ስልጠና ተሰጠ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዲስ የተገበረውን ተቋማዊ መዋቅር ተከትሎ ለዴስክ ኃላፊ፣ ቡድን መሪ፣ ዋና ስራ አስፈጻሚና ስራ አስፈጻሚነት ደረጃ ለመጡ አዲስና ነባር አመራሮች ለስራቸው ስኬታማ መሆን የሚያዘጋጅ ስልጠና ሰኔ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ተሰጥቷል። ይህ ኃላፊነት

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት እና የግርማ ይራፍራሸዋ የሙዚቃ እና የጥበብ ማዕከል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ

የመግባቢያ ስምምነቱን ሰነድ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ እና የግርማ ይራፍራሸዋ የሙዚቃ እና የጥበብ ማዕከል ፒያኒስት ግርማ ይፍራሸዋ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም በይፋ ተፈራርመዋል፡፡ በዝግጅቱም ላይ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ፣ ጥሪ የተደረገላቸው በርካታ የጥበብ ሰዎ

በበጎ ፍቃድ በሚገኙ የጤናም ሆነ የትምህርት እድሎች ላይ ተጠቃሚ መሆን እንደሚገባ ተገለጸ

በኢትዮጵያ ቤተ- መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ  ከጦር ኃይሎች ሆስፒታል ጋር በመነጋገር በአገልግሎቱ ለሚገኙ ሴት ሰራተኞች የማህጸን በር ካንሰርና የጡት ካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫና የሕክምና አገልግሎት ተሰጠ፡፡ ሆስፒታሉ ይህንን ተግባር እንዲከወን ያደረገው በ

የተቋሙ ስራ አመራር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ ጋር በእቅድ ክንውን እና ቀጣይ ትግበራ ላይ ተወያየ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የተቋሙን አዲሱን የስራ መዋቅር ድልድል አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ተከትሎ አዲሱ የስራ አመራር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፎ ሚኒስትር ዲኤታ ክብርት ወርቅነሽ ብሩ እና በተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ አወያይነት ከሰኔ 11 ቀን

ተጨማሪ ስራን በመፍጠር ገቢን እና የኢኮኖሚ አቅምን ማሻሻል እንደሚገባ ተገለጸ

የተቋሙ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ በቀን 29/9/2015 ዓ.ም በተቋሙ የሴቶችና የወጣቶች ፎረም ማጠናከሪያ ካዘጋጀው የውይይት መድረክ በተጨማሪ በተቋሙ የሚገኙ ሰራተኞችን ገቢና የኢኮኖሚ አቅም ለማጠናከር የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር አካሒዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የተገኙት ከአሚጎስ የገንዘብ

Jun 2023

ተቋሙ ያስለማውን የተቀናጀ የቤተ-መጻሕፍት፣የቤተ-መዛግብት እና የሪከርድ ማኔጅመንት ሶፍትዌር (ILARMS) አስመረቀ

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ያስለማውን የተቀናጀ የቤተመጻሕፍት፣የቤተመዛግብት እና የሪከርድ ማኔጅመንት ሶፍትዌር /Integerated Library, Archives and Record Management System (ILARMS) ግንቦት 24/2014 ዓ.ም አስመርቋል፡፡ በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱም ላ

May 2023

ታሪካዊ  አውደ ርእይ ተዘጋጀ

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት 82ተኛውን የአርበኞች የድል በዓል ምክንያት በማድረግ በተቋሙ ህንፃ ውስጥ በተዘጋጀ ስፍራ ሁነቱን የሚያሳዩ ፎቶ ግራፎችና መዛግብትን ለእይታ አደራጅቶ ከረቡዕ ሚያዝያ 25 /2015 ዓ.ም ጀምሮ ለተመልካች ክፍት አድርጓል። አውደ ርእዩ በ1928 ዓ.ም ወራሪው የ

Mar 2023

የትምህርት ቤቶች የንባብ ክበባት ምስረታ ተካሔደ

መጻሕፍት ለዕውቀት ገበታ፣መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለታሪክ ትውስታ በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር መጋቢት 2/2015 ዓ.ም በተጀመረው የመጀመሪያው ዙር የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ከአለቃ ተክሌ ገ/ሀና አዳራሽ

የንባብ ቀን በማረሚያ ቤት ተካሔደ

መጻሕፍት ለዕውቀት ገበታ፣መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለታሪክ ትውስታ በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር መጋቢት 2/2015 ዓ.ም በተጀመረው የመጀመሪያው ዙር የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ከአለቃ ተክሌ ገ/ሀና አዳራሽ

የመጀመሪያው የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ እየተካሄደ ነው

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ከመጋቢት 2-4/2015 ዓ.ም ያዘጋጁት የመጀመሪያው ዙር የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በአለቃ ተክሌ ገ/ሀና አዳራሽ እየተካሔደ ይገኛል። በጉባዔው የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር አነጋግ

Feb 2023

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት 127ኛውን የአድዋ ድል በዓል እያከበረ ነው

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አንድነት፣ጀግንነትና ጽናት በሚል መሪ ቃል ለ127ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአድዋ ድል በዓል ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር በመሆን የካቲት 21 ቀን 2015 ዓ.ም በመኮንኖች ክበብ በተከፈተው ታሪካዊ አውደርእይ ላይ በመሳተፍ እያከበረ ይገኛል።

በወላይታ ሶዶ ከተማ የመጻሕፍት ስጦታ እና የንባብ ክበባት ምስረታ መርሐግብር ተከናወነ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በወላይታ ሶዶ ከተማ የካቲት 13 ቀን 2015 ዓ.ም በህዝብ ቤተ መጽሐፍት በነበረው የንባብ ክበባት ምስረታ መድረክ ላይ ለአራት አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች፣ ለአራት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶ

በወላይታ ሶዶ ከተማ ለወላይታ ሶዶ ማረሚያ ቤት የመጻሕፍት ስጦታ መርሐግብር ተከናወነ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር የካቲት 12 ቀን 2015 ዓ.ም  በወላይታ ሶዶ ከተማ ማረሚያ  ቤት የንባብ ልምድ ልውውጥ እና የመጽሐፍት ስጦታ መርሐግብር አከናውኗል። ተቋሙ ለማረሚያ ቤቱ ያ

በዱራሜ ከተማ የመጽሐፍ ስጦታ እና የንባብ ክበባት ምስረታ መርሐግብር ተከናወነ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር ከየካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በዱራሜ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ክበባት ምስረታ እና አውደ ውይይት መርሐግብር ላይ አራት አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በዱራሜ ከተማ የንባብ እና አውደ ውይይት መርሐግብር እያከናወነ ነው

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በዱራሜ ከተማ ያዘጋጀው የንባብ እና አውደ ውይይት መርሐግብር  የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም የጀመረ ሲሆን በዚሁ ዕለት በተደረገው በአብያተ መዛግብትና አብያተ መጽሐፍት አን

የንባብ ሳምንትና አውደ ውይይት ተካሔደ

የኢትዮጽያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከምስራቅ ጎጃም ዞን ባህልና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር "ለንባብ ወደ ቤተ-መጻሕፍት እንሩጥ! "በሚል መሪ ቃል የንባብ ሳምንትና አውደ ውይይት ጥር 27 ቀን 2015 ዓ.ም አካሄደ። በዝግጅቱም የምስራቅ ጎጃም ዞን ባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ ተወካ

Jan 2023

"የጥምቀት በዓል ባህላዊ እሴቶቻችንን ፤አብሮነታችንን ፤ አንድነታችን ለዓለም የምናሳይበት በዓል ነው" የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር

"የጥምቀት በዓል ባህላዊ እሴቶቻችንን ፤አብሮነታችንን ፤ አንድነታችን ለዓለም የምናሳይበት በዓል ነው" የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር  ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ  የጥምቀትን በዓል አስመልከቶ በሰጡት መግለጫ  ወቅት እንደተናገሩት በዓሉ  ከሀይማኖታዊ ክብረ

"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው

"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የንባብ ፌስቲ

"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ

"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም  "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የ

"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ

"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም  "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የ

"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ

"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራ ሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን 2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የንባብ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ። የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ለሚያደርገው የልጆች የንባብ ፌስቲቫልን አስመልክቶ በተቋሙ ቅጥሮ ግቢ ጥር

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ለተቋሙ ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ለተቋሙ ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ። የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከተቋሙ የስራ ክፍሎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች የጊዜ አጠቃቀም እና አመራር ላይ የባህሪ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ታህሳስ 27 ቀን 2015 ዓ.ም በተቋሙ አዳራ

Dec 2022

አብያተ መጻሕፍት በድጅታል ዘመን መልካም አጋጣሚዎችና ተግዳሮቶች ላይ ተሞክሮችን የሚያካፍሉ የፓናል ውይይት መድረክ ተካሔደ

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት፤ ሚዛን አማን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ፣የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ፤ ቤንች ሸኮ ባ/ቱ/ስፓርት መምሪያ እንዲሁም ሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር በመተባበር ከታሕሣሥ 15-18/2015 ዓ.ም. ባካሄደው የንባብ ሳምንት፣ ቡክፌር፣ የመጻ

መዛግብትን በአግባቡ ጠብቆ ለትውልድ ማሻገር እንደሚገባ ተገለጸ

መዛግብትን በአግባቡ ጠብቆ ለትውልድ ማሻገር እንደሚገባ ተገለጸ ፤ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ፣ ቤንች ሸኮ ዞን እና ሚዛን አማን ከተማ ባህል ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ በጋራ "መጻሕፍት ለእውቀት ገበታ፤ መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለዘመን ትውስታ" በሚል መሪ ቃል ባ

የትምህርት ቤቶች የንባብ ክበባት ምስረታና የንባብ ባህል የግንዛቤ ማስጨበጫ የምክክር መድረክ ተካሔደ

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት፤ ሚዛን አማን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ፣የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ፤ ቤንች ሸኮ ባ/ቱ/ስፓርት መምሪያ እንዲሁም ሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከታሕሣሥ 15-18/2015 ዓ.ም በጋራ ባዘጋጁት የንባብ ሳምንት፣ቡክፌር፣የመጻሕፍት አው

በሚዛን አማን ከተማ ሲካሔድ የነበረው የንባብ ሳምንት ፣ ቡክፌር፣የመጻሕፍት አውደ ርዕይና ኤግዚቢሽን ተጠናቀቀ

መጻሕፍት ለእውቀት ገበታ፤መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለዘመን ትውስታ! በሚል መሪ ቃል ለአራት ተከታታይ ቀናት በሚዛን አማን ከተማ ሲካሔድ የነበረው የንባብ ሳምንት ፣ ቡክፌር፣የመጻሕፍት አውደ ርዕይና ኤግዚቢሽን ተጠናቋል::   ዝግጅቱን የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት፣የደቡብ ምዕራብ ኢት

የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር እና የመጻሕፍት ሰጦታ መርሃግብር ተካሄደ

የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ተካሔደ በቀን 16/2015 ዓ.ም በከሰዓቱ በኃላ መርሐ ግብር ላይ የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የባህል ኪነት ቡድን እና የሚዛን አማን ከተማ የዞኑ የባህል ኪነት ቡድን መልዕክት አዘል ጭውውትና ግጥሞች በማቅረብ ተሳታፊውን አዝናንተዋል። በእለቱን ወጣቱን ወደ ንባብ እንዲመጣ ሊያደ