ለተቋሙ አመራሮች የመሪነት ስልጠና ተሰጠ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዲስ የተገበረውን ተቋማዊ መዋቅር ተከትሎ ለዴስክ ኃላፊ፣ ቡድን መሪ፣ ዋና ስራ አስፈጻሚና ስራ አስፈጻሚነት ደረጃ ለመጡ አዲስና ነባር አመራሮች ለስራቸው ስኬታማ መሆን የሚያዘጋጅ ስልጠና ሰኔ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ተሰጥቷል። ይህ ኃላፊነት
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዲስ የተገበረውን ተቋማዊ መዋቅር ተከትሎ ለዴስክ ኃላፊ፣ ቡድን መሪ፣ ዋና ስራ አስፈጻሚና ስራ አስፈጻሚነት ደረጃ ለመጡ አዲስና ነባር አመራሮች ለስራቸው ስኬታማ መሆን የሚያዘጋጅ ስልጠና ሰኔ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ተሰጥቷል። ይህ ኃላፊነት
የመግባቢያ ስምምነቱን ሰነድ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ እና የግርማ ይራፍራሸዋ የሙዚቃ እና የጥበብ ማዕከል ፒያኒስት ግርማ ይፍራሸዋ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም በይፋ ተፈራርመዋል፡፡ በዝግጅቱም ላይ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ፣ ጥሪ የተደረገላቸው በርካታ የጥበብ ሰዎ
በኢትዮጵያ ቤተ- መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ከጦር ኃይሎች ሆስፒታል ጋር በመነጋገር በአገልግሎቱ ለሚገኙ ሴት ሰራተኞች የማህጸን በር ካንሰርና የጡት ካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫና የሕክምና አገልግሎት ተሰጠ፡፡ ሆስፒታሉ ይህንን ተግባር እንዲከወን ያደረገው በ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የተቋሙን አዲሱን የስራ መዋቅር ድልድል አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ተከትሎ አዲሱ የስራ አመራር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፎ ሚኒስትር ዲኤታ ክብርት ወርቅነሽ ብሩ እና በተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ አወያይነት ከሰኔ 11 ቀን
የተቋሙ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ በቀን 29/9/2015 ዓ.ም በተቋሙ የሴቶችና የወጣቶች ፎረም ማጠናከሪያ ካዘጋጀው የውይይት መድረክ በተጨማሪ በተቋሙ የሚገኙ ሰራተኞችን ገቢና የኢኮኖሚ አቅም ለማጠናከር የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር አካሒዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የተገኙት ከአሚጎስ የገንዘብ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ያስለማውን የተቀናጀ የቤተመጻሕፍት፣የቤተመዛግብት እና የሪከርድ ማኔጅመንት ሶፍትዌር /Integerated Library, Archives and Record Management System (ILARMS) ግንቦት 24/2014 ዓ.ም አስመርቋል፡፡ በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱም ላ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት 82ተኛውን የአርበኞች የድል በዓል ምክንያት በማድረግ በተቋሙ ህንፃ ውስጥ በተዘጋጀ ስፍራ ሁነቱን የሚያሳዩ ፎቶ ግራፎችና መዛግብትን ለእይታ አደራጅቶ ከረቡዕ ሚያዝያ 25 /2015 ዓ.ም ጀምሮ ለተመልካች ክፍት አድርጓል። አውደ ርእዩ በ1928 ዓ.ም ወራሪው የ
መጻሕፍት ለዕውቀት ገበታ፣መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለታሪክ ትውስታ በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር መጋቢት 2/2015 ዓ.ም በተጀመረው የመጀመሪያው ዙር የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ከአለቃ ተክሌ ገ/ሀና አዳራሽ
መጻሕፍት ለዕውቀት ገበታ፣መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለታሪክ ትውስታ በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር መጋቢት 2/2015 ዓ.ም በተጀመረው የመጀመሪያው ዙር የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ከአለቃ ተክሌ ገ/ሀና አዳራሽ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ከመጋቢት 2-4/2015 ዓ.ም ያዘጋጁት የመጀመሪያው ዙር የመዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ጉባዔ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በአለቃ ተክሌ ገ/ሀና አዳራሽ እየተካሔደ ይገኛል። በጉባዔው የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር አነጋግ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አንድነት፣ጀግንነትና ጽናት በሚል መሪ ቃል ለ127ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአድዋ ድል በዓል ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር በመሆን የካቲት 21 ቀን 2015 ዓ.ም በመኮንኖች ክበብ በተከፈተው ታሪካዊ አውደርእይ ላይ በመሳተፍ እያከበረ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በወላይታ ሶዶ ከተማ የካቲት 13 ቀን 2015 ዓ.ም በህዝብ ቤተ መጽሐፍት በነበረው የንባብ ክበባት ምስረታ መድረክ ላይ ለአራት አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች፣ ለአራት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር የካቲት 12 ቀን 2015 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ ማረሚያ ቤት የንባብ ልምድ ልውውጥ እና የመጽሐፍት ስጦታ መርሐግብር አከናውኗል። ተቋሙ ለማረሚያ ቤቱ ያ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር ከየካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በዱራሜ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ክበባት ምስረታ እና አውደ ውይይት መርሐግብር ላይ አራት አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደቡብ ህዝቦች ብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በዱራሜ ከተማ ያዘጋጀው የንባብ እና አውደ ውይይት መርሐግብር የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም የጀመረ ሲሆን በዚሁ ዕለት በተደረገው በአብያተ መዛግብትና አብያተ መጽሐፍት አን
የኢትዮጽያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከምስራቅ ጎጃም ዞን ባህልና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር "ለንባብ ወደ ቤተ-መጻሕፍት እንሩጥ! "በሚል መሪ ቃል የንባብ ሳምንትና አውደ ውይይት ጥር 27 ቀን 2015 ዓ.ም አካሄደ። በዝግጅቱም የምስራቅ ጎጃም ዞን ባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ ተወካ
"የጥምቀት በዓል ባህላዊ እሴቶቻችንን ፤አብሮነታችንን ፤ አንድነታችን ለዓለም የምናሳይበት በዓል ነው" የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ የጥምቀትን በዓል አስመልከቶ በሰጡት መግለጫ ወቅት እንደተናገሩት በዓሉ ከሀይማኖታዊ ክብረ
"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የንባብ ፌስቲ
"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የ
"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የ
"አቡጊዳ" የተሰኘው የልጆች ንባብ ፌስቲቫል በድምቀት ተከፈተ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራ ሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን 2015 ዓ.ም "ልጆች ይችላሉ" "Children Can" በሚል መርህ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ያዘጋጀው የልጆች የንባብ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ። የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኪዲ ሰባት አስራሁለት ፊልም ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ከጥር 5-7 ቀን2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ለሚያደርገው የልጆች የንባብ ፌስቲቫልን አስመልክቶ በተቋሙ ቅጥሮ ግቢ ጥር
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ለተቋሙ ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ። የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከተቋሙ የስራ ክፍሎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች የጊዜ አጠቃቀም እና አመራር ላይ የባህሪ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ታህሳስ 27 ቀን 2015 ዓ.ም በተቋሙ አዳራ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት፤ ሚዛን አማን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ፣የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ፤ ቤንች ሸኮ ባ/ቱ/ስፓርት መምሪያ እንዲሁም ሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር በመተባበር ከታሕሣሥ 15-18/2015 ዓ.ም. ባካሄደው የንባብ ሳምንት፣ ቡክፌር፣ የመጻ
መዛግብትን በአግባቡ ጠብቆ ለትውልድ ማሻገር እንደሚገባ ተገለጸ ፤ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ፣ ቤንች ሸኮ ዞን እና ሚዛን አማን ከተማ ባህል ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ በጋራ "መጻሕፍት ለእውቀት ገበታ፤ መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለዘመን ትውስታ" በሚል መሪ ቃል ባ
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት፤ ሚዛን አማን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ፣የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ባህል ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ፤ ቤንች ሸኮ ባ/ቱ/ስፓርት መምሪያ እንዲሁም ሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከታሕሣሥ 15-18/2015 ዓ.ም በጋራ ባዘጋጁት የንባብ ሳምንት፣ቡክፌር፣የመጻሕፍት አው
መጻሕፍት ለእውቀት ገበታ፤መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለዘመን ትውስታ! በሚል መሪ ቃል ለአራት ተከታታይ ቀናት በሚዛን አማን ከተማ ሲካሔድ የነበረው የንባብ ሳምንት ፣ ቡክፌር፣የመጻሕፍት አውደ ርዕይና ኤግዚቢሽን ተጠናቋል:: ዝግጅቱን የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት፣የደቡብ ምዕራብ ኢት
የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ተካሔደ በቀን 16/2015 ዓ.ም በከሰዓቱ በኃላ መርሐ ግብር ላይ የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የባህል ኪነት ቡድን እና የሚዛን አማን ከተማ የዞኑ የባህል ኪነት ቡድን መልዕክት አዘል ጭውውትና ግጥሞች በማቅረብ ተሳታፊውን አዝናንተዋል። በእለቱን ወጣቱን ወደ ንባብ እንዲመጣ ሊያደ
የተሻለ ትውልድ ለመፍጠር ማንበብ ዘላቂ መፍትሔ መሆኑን የሚያመላክት የንባብ ሳምንት ተከፈተ። ከታሕሣሥ 15-18/2015 ዓ.ም የሚቆየውንና መጻሕፍት ለእውቀት ገበታ፤መዛግብትና የጽሑፍ ቅርሶች ለዘመን ትውስታ በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት ፣ ቡክፌር፣የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ኤግዚቢሽን ዛሬ ታሕሣሥ 15
በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የሴ/ህ/ወ/ጉ/ዳይሬክቶሬት ለተለያዩ የግል ሆስፒታሎችና ሜዲካል ላቦራቶሪዎች የነጻ የጤና አገልግሎት በመስጠት ያለባቸውን ማህበራዊ ኃላፊነት እንዲወጡ ባቀረበዉ ጥሪ መሰረት ቤተዛታ ሆስፒታል ፣ ሳንቴ ሜዲካል ላብራቶሪና የኢትዮጵያ የኩላሊት ህመም ማህበር ለተቋሙ ሰራተኞች
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና የቡድን መሪዎች የተገኙበት የጸረ ጾታዊ ጥቃት ቀን፣የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን እና ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትር አዳራሽ አክብረዋል፡፡ በዝግጅቱም የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስራ አመራር ዋና አስፈጻሚ በአቶ አህ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በየዓመቱ እንደ ሀገር ኀዳር 30 የሚከበረውን የጸረ-ሙስና ቀንን በተለያዩ መልዕክት አዘል ዝግጅቶች በድምቀት አከበረ፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ19ተኛ ጊዜ / 19th International Anti-Corruption Day December 9/2022 በሀገራችን ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት 17ኛውን የብሔር ብሔረሰቦች በዓል አከበረ ኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም በሚል መሪ ቃል ለ17ተኛ ጊዜ እንደ ሀገር የሚከበረውን የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ህዳር 27 ቀን 2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ከ
ኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ያቀረበው አውደርእይ ተጠናቀቀ ኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ህዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም በተጀመረው 17ተኛው አመታዊ አለምአቀፍ የኢንተርኔት ገቨርነንስ ፎረም (The 17th Annual Meeting of the Internet Governanc
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ለዓለምአቀፉ ማህበረሰብ የጽሑፍ ቅርሶችንና ታሪካዊ መዛግብትን እያስጎበኘ ነው። የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ህዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም በተጀመረው 17ተኛው አመታዊ አለምአቀፍ የኢንተርኔት ገቨርነንስ ፎረም (The 17th Annual Meeting
ፍኖተ ንባብ በሚል መሪ ቃል ከሕዳር 16-18/2015 ዓ.ም ሲካሔድ የነበረው የንባብ ክበብ ምስረታና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ተጠናቀቀ። አንባቢ ሕጻናትና ወጣቶች የኢትዮጵያ ቤዛዎች ናቸው በሚል መልዕክት ለመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የንባብ ክበብ መመስረት ዓላማውና የወደፊት አካሔድ ላይ በአንጋፋ
ፍኖተ ንባብ በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ክበብ ምስረታና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ተከፈተ። የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት በጋራ ያዘጋጀውን የንባብ ክበብ ምስረታና የመጻሕፍት አውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት አርብ 16/2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በቅዱ
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ሰራተኞች ዛሬ ሕዳር 14/2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ የኩላሊት ሕመም ማህበር በተደረገ ድጋፍ የኩላሊት ህክምና ቅድመ ምርመራና ሌሎች ለበሽታው አስጊ የሚሆኑ ሕክምናዎችን ያለምንም ክፍያ ምርመራ አድረጉ፡፡ የኢትዮጵያ የኩላሊት ሕመም ማህበር ለትርፍ የማይሰራ መንግስ
ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ አድዋ የተሰኘ ልዩ ኤግዚቢሽን ተከፈተ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት /ወመዘክር/ አድዋን መሰረት በማድረግ ያዘጋጀው አድዋ የተሰኘ ኤግዚቢሽን በተቋሙ ግቢ ማክሰኞ ህዳር 13/2015 ዓ.ም ተከፍቷል። ኤግዚብሽኑን የአሜሪካን ኢምባሲ፣በአሜሪካን መንግስት
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ለጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም አጥቢያ በኢፌድሪ መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ አባላት ላይ በህወሀት በክህደት ጥቃት መፈጸሙን ለማሰብ “ጥቅምት 24ን መቼም አንረሳውም!!” በሚል መሪ ቃል በመላው ሀገሪቱ የሚደረገውን የመታሰቢያ መርሐ ግብር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከጥቅምት 9-18/2015 ዓ.ም ሲሰጥ የነበረውን ተከታታይነት ያለው የሰነድ ስራ አመራርና መዛግብት አስተዳደር ስልጠና አጠናቋል፡፡ ስልጠናው ከተለያዩ የክልል ከተሞች እና ከዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም ከፌደራል የመንግስት ተቋማት ለተውጣጡ 55 /ሃምሳ አምስት/ የሪከ
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት የአብያተመዛግብትና አብያተመጻሕፍት ጥናትና ምርምር ስልጠና ዳይሬክቶሬት ሁለተኛ ዙር መደበኛ ስልጠና ከመስከረም 23/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 11/2015 ዓ.ም በቤተመጻሕፍት ሙያዊ ሳይንስ ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው ተከታታይነት ያለው ስልጠና ተጠናቋል፡፡
በአገራችን ኢትዮጵያ ለአስራ አምስተኛ ጊዜ “ሰንደቅ አላማችን የብዝኃነታችን መገለጫ የሉአላዊነታችን ምሶሶ!” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር ጥቅምት 7/2015 ዓ.ም በደማቅ ስነ ስርዓት
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት “Disabilities, Rehabilitation and the society of Twentieth Century Ethiopia, History perspective” በሚል በእንግሊዘኛ ቋንቋ ለንባብ የበቃው የዶክተር ሲሳይ ብርሃኔ የዶክተሬት ድግሪ ማሟያ ጽሑፍ የሆነውንና ለመ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በፕሮፌሰር ስቲቭ ዴላማርተር እና በወይዘሪት ሮቢን ሀዌስ የተበረከተውን የኢትዮጵያ ጥንታዊ ጽሑፍ ውጤት የሆኑትን የብራና መጻሕፍት መስከረም 20 ቀን 2015 ዓ.ም በተቋሙ ይፋዊ ርክክብ ፈፅሟል።
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት እና ኢትዮጵያ ሪድስ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመሆን ከመስከረም 12 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በሳፋየር አዲስ ሆቴል እያከናወነ የነበረው 3ተኛውን ዓመታዊ የህፃናት ንባብ ጉባኤ ተጠናቀቀ።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ሪድስ ጋር በመሆን 3ተኛውን ዓመታዊ የህፃናት ንባብ ጉባኤ እያከናወነ ነው! የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት እና ኢትዮጵያ ሪድስ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመሆን 3ተኛውን ዓመታዊ የህፃናት ንባብ ጉባኤ ከመስከረም
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የቤተመጽሐፍት ባለሙያዎች በእውቀት፣ በክህሎት እና በሙያዊ ሥነ-ምግባር ታንፀው የሙያ ሳይንሱን ተከትለው መስራት እንዲችሉ እንዲሁም በሀገራችን ከትንሹ የአስተዳደር ዘርፍ እስከ ትልልቅ ተቋማት በተገልጋዮች ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታና መጉላላትን የሚፈጥረው የሰነድ አያያዝና አ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ሰራተኞች የ2014 ዓ.ም የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና በ2015 ዕቅድ ላይ በአዳማ ከተማ የባ ሆቴል ጥልቅ ውይይት አድርጓል። ተቋሙ በ 2014 ዓ.ም እያንዳንዱ የሰራ ክፍል አቅዶ የነበረውን እና የፈፀመውን በማነፃፀር በዕቅድ ፖሊሲ ዝግጅት ክትትል
አንጋፋው ጋዜጠኛ፣ ደራሲ፣ ተርጓሚና የጥበብ ሰው ነብይ መኮንን • ነገም ሌላ ቀን ነው • የእኛ ሰው በአሜሪካ • የመጨረሻው ንግግር የተሰኙ ሶስት መጻሕፍት ከኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ጋር በመሆን ሰኞ ነሐሴ 30 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በፍሬንድሺፕ ሆቴ