የተማሪዎች አቅም ጎልብቶ የትምህርት ጥራት እንዲጠበቅ በንባብ ባህል ላይ መስራት ያስፈልጋል ተባ
ሆሳዕና ከተማ ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሀድያ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት"በሚል መሪ ቃል በግቤ ወረዳ ሆመቾ ከተማ ባዘጋጀው
ሆሳዕና ከተማ ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሀድያ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት"በሚል መሪ ቃል በግቤ ወረዳ ሆመቾ ከተማ ባዘጋጀው
ግራንድ አፍሪካን የተቋማት እና የአመራር ሽልማት ድርጅት፥ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በዓድዋ መታሰቢያ ሚውዚዬም በተዘጋጀ ታላቅ የሽልማት ሥነ ሥርዓት፣ ተቋማችንን (ተቋማችሁን)፥ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክርን)፥ የወርቅ ደረጃ ተሸላሚ
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሀገር አቀፍ የግእዝ ጉባዔ
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ልጆች ሚዲያ ጋር በመተባበር በልጆች ሥነ-ጽሑፍ ዘርፍ ዓለም አቀፍ አበርክቶ ያለውና አፍሪካዊ ተረቶችን በማሰባሰብ በአምስት ቋንቋዎች በርካታ የልጆች መጻሕፍትን በማዘጋጀት በሚታወቀው ጋናዊ የልጆች መጻሕፍት ደራሲ እ
ታህሳስ 2018 ዓ.ም ድሬዳዋ "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ሳቢያን 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት የንባብ ክበባት ምስረታ ተካሔደ።
የዘመን ጉዳይ ንባብን ቀነስ አድርጎታል ቢሆንም ንባብን ለማጠናከር እና አንባቢ ትውልድን ለመፍጠር በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ባለሙያዎችን ወደ ተቋማችን በመጋበዝ ንባብን የሚያሳድግ ተግባር ተጠናክሮ ይሰራል።(የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አ
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የሀገራችን ሕዝቦች የማንነት መገለጫ ነው፡፡ (ክብርት ወ/ሮ ነፊሳ አልማህዲ)
በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከሜጀር ጀነራል ሐየሎም አርዓያ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የመጡ ተማሪዎች በተገኙበት የታዳጊ ልጆች የንባብ ባህልን ለማሳደግ የሚረዳ የንባብ ቀን ተካሔደ ።