ዲጂታል አመራር እና ተለዋዋጭ ቴክኖሎጂ፡ በዘመነ-ዲጂታል ሰነዶችንና መዛግብት ማስተዳደር::
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ ባልቢስ ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ኩባንያ እና የአፍሪካ የሰነድ ሥራ አመራር ፋውንደሽን (Records Management Foundation for Africa, RMFA) “ዲጂታል አመራር እና ተለዋዋጭ ቴክኖሎጂ፡ በዘመነ-ዲጂታል ሰነዶችን