የኢፌዲሪ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ክብረት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ክቡር ሙላቱ ተሾመ ባለቤት ክብርት መአዛ አብርሃምታህሳስ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት(ወመዘክር)በመገኘት ጎበገኙ፡፡
የኢፌዲሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ክብረት ሳህለወርቅ ዘውዴ፤"በእውነቱ በዛሬው ዕለት በዚህ ከልጅነቴ ጀምሮ በማውቀው ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መጥቼ ይህንን ተአምራዊ ስራ ለማየት በመቻሌ በጣም ነው ደስ ያለኝ!"በማለት ገለጹ።