ካራት ከተማ"የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል የንባብ ቀን ተካደሔ።
የካቲት 24/2018 ዓ/ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት፣ከደቡብ ኢትዮጵያ ባህል ስፖርት ቢሮ እና ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ቡክፌር፣የፎቶ ኤግዚቢሽን፣ሥልጠና እና የፖናል ውይይት መርሐ ግብር አንዱ የሆነው የንባብ ሳምንት በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ ተካሒ