የጽሑፍ ቅርሶችን የማስመዝገብ ጉዳይ ሀገራዊ ፖሊሲ ሆኖ ሊቀርብ ይገባዋል ተባለ።
ሀገራችንን የጽሑፍ ቅርሶች በዓለም የትውስታ ማኀደር ለማስመዝገብ በቅርሶች አሰባሰብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው መርሐ ግብር ተጠናቀቀ።ኢሊሌ ሆቴል ግንቦት 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የሀገራችንን የጽሑፍ
ሀገራችንን የጽሑፍ ቅርሶች በዓለም የትውስታ ማኀደር ለማስመዝገብ በቅርሶች አሰባሰብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው መርሐ ግብር ተጠናቀቀ።ኢሊሌ ሆቴል ግንቦት 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የሀገራችንን የጽሑፍ
በቅርሶች አሰባሰብ ዙሪያ ከዘጠኙ ክልሎችና ከሁለት የከተማ መሥተዳድሮች ለተውጣጡ የባህል፣ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ አውደ ውይይት ተጀመረ። ኢሊሌ ሆቴል አዲስ አበባ
ግንቦት 17/ 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በዛሬው የሰኞ ንጋት«እንገናኝ እንሰናኝ» መድረክ በበጎ ፈቃደኛው መሐመድ ካሳ አቅራቢነት አገልጋይነትና በጎ ፈቃደኝነት ከተቋማዊ አሰራር፣ከማህበራዊ እሴትና ከአለም አቀፋዊ ተሞክሮዎች አንጻር በስፋት ተዳሷል።
ኢትዮጵያ እና ቻይና ቀደምት የሆነ የስልጣኔ ታሪክ ያላቸው እንደመሆናቸው ይህንን ስልጣኔ በእኩል እይታ በጋራ ማሳደግ እንዳለባቸው የገለጹት የቻይና የባህል እና የትምህርት ዘርፍ ልዑካን ግንቦት 14 ቀን2018 ዓ.ም ተቋሙን በጎበኙበት ወቅት ነው።
ግንቦት 14/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ለታላቁ የጥበብ ፈርጥ የበርካታ ግጥምና ዜማዎች ፕሮዲውሰር ያየህይራድ አላምረው እህት ወ/ሮ ሒሩት አላምረው እና ለአቶ ዘላለም አላምረው(ሼፍ ዚ)የምስጋና የምስክር ወረቀት አበረከተ፡፡
ግንቦት 13/ 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት አሳታሚዎች፣ደራስያን፣የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች፣የመንግሥትና የግል ተቋማት ተወካዮች እና የተለያዩ ማህበራት በተገኙበት የሕትመት ውጤቶችን ማሰባሰብና በአዋጅ ቁጥር 179/91 አፈጻጸም ዙሪያ ያተኮረ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ
የማህበረሰብ ዕድገት መሰረቱ እውቀት ነው እውቀት ደግሞ የሚቀሰመው ከንባብ ገጾች ነው። ግንቦት 8/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት"የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል አዲስ ህይወት በሃያት የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሕጻናት የንባብ ሳምንት ተካሒዷል።
ከዘጠና አመታት በፊት በነበሩ አዝማሪዎች እና የባህል ሙዚቃ ተጫዋቾች የተቀረጹ የሙዚቃ ስራዎች ከጥንታዊ ፎቶ ግራፎችና ከሙዚቃዎቹ ታሪክ ጋር ተካቶ የተዘጋጀው ልዩ አውደ ርዕይ ተጠናቀቀ።
ግንቦት 03/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመፃሕፍት አገልግሎት የመጀመሪያውን የሰኞ ንጋት“እንገናኝ እንሰናኝ”መድረክ አካሄደ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ሠራተኞች የሰኞ ንጋት መድረክ የምክር ሃሳብ በየኹለት ሳምንት በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ስላሴ አዳራሽ ከግንቦት 3/2018ዓ.ም ጀምሮ መካሔድ ይጀምራል፡፡
ሚያዝያ 29/2018ዓ.ም አዲስ አበባ ላለፉት ዘጠኝ አስርት ዓመታት በዝምታ ተውጠው የቆዩት የኢትዮጵያ የሙዚቃ ቅርሶች ዛሬ በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በደመቀ ሁኔታ ለድምጫ አውደ ርዕይ በቅተዋል።
ሚያዝያ 22/ 2018ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በመላው ኢትዮጵያ ሲካሄድ የቆየው የንባብ ባህል ማዳበር ንቅናቄ አካል የሆነ የህፃናት የንባብ ቀን "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ በሕጻናት ቤተ መጻሕፍት በደመቀ ሁኔታ አካ
13/08/2018 አዲስ አበባ የተከናወኑ ተግባራት የተቋሙን ግብ ማሳካታቸውን የሚፈትሽና ያልተከናወኑ ተግባራት ደግሞ በቀሩት ጥቂት ወራት ለመፈጸም የሚያስችል የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀረበ::
ዓመታዊው የተጓዥ ኪነ ጥበብ የታሪክ እና የንባብ መርሐ ግብር ሴቶችን እና ህጻናትን ያካተተ ሲሆን፣ዓለም አቀፍ የሕፃናት፣የሴቶች እና የእናቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ እንደሆነም ካገኘነው መረጃ ለመረዳት ችለናል።
የካቲት 24/2018 ዓ/ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት፣ከደቡብ ኢትዮጵያ ባህል ስፖርት ቢሮ እና ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ቡክፌር፣የፎቶ ኤግዚቢሽን፣ሥልጠና እና የፖናል ውይይት መርሐ ግብር አንዱ የሆነው የንባብ ሳምንት በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ ተካሒ
የካቲት 23/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከየካቲት 22-25/2018 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ቡክፌር፣የፎቶ ኤግዚቢሽን፣ሥልጠና እና የፖናል ውይይት መርሐ ግብር ላይ ለአስራ አምስት አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ቤተመጻሕፍት ቤት፣ለ
ነፃነትን ተንከባከቧት እውነት ራሷን ትጠብቃለች፤ነፃነት በሌለበት የተገለጠች እውነት ራሷን ታጠፋለች (የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት) የካቲት 13/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
የካቲት 5/ 2018ዓ.ም ዓለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን እና አካቶ ትግበራን አስመልክቶ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ መሪ ስራ አስፈጻሚ በአቶ ሲሳይ ጥላሁን ለተቋሙ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ።
ጥር 26/2018 ዓ.ም በገልማ አባገዳ አዳራሽ የኢትዮጵያ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ይዘታቸው የትምህርት፣የጠቅላላ እውቀት፣ የሥነ-ጽሑፍ፣የሥነ ልቦና እና የታሪክ የሆኑ በቁጥር 2907 (ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባት) በባሌ ዞን ለሚገኙ አስራ አምስት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ቤተ
24/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት፣ ከኦሮሞ ባህል ማዕከል እና ከኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር የዳበረ ባህል ለትምህርት ጥራት!"
ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት 25/2018 ዓ.ም "መጽሐፍትን በማንበብ እንታረም!"በሚል መሪቃል የንባብ ቀን በባሌ ዞን ማረሚይ ቤት መካሔድ ተጀመረ።
በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዲስ አበባ ጥር 23/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግበትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ዛሬ ጥር 23/2018 ዓ.ም ለታላቁ ደራሲ (አጋዝ) ገብረየሱስ ኃይለማርያም በተለያዩ ቋንቋዎች በሥነ ጽሑፍ ዘርፉ ላበረከቱት ታላቅ አሻራ የላቀ ምስጋና የምስክር
የኢፌዲሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ክብረት ሳህለወርቅ ዘውዴ፤"በእውነቱ በዛሬው ዕለት በዚህ ከልጅነቴ ጀምሮ በማውቀው ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መጥቼ ይህንን ተአምራዊ ስራ ለማየት በመቻሌ በጣም ነው ደስ ያለኝ!"በማለት ገለጹ።
ታኀሣሥ 22/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የታላቁን የጥበብ ፈርጥ የበርካታ ግጥምና ዜማዎች ፕሮዲውሰር ያየህይራድ አላምረው በሕይወት ዘመኑ ያሰባሰባቸውን ከአምስት ሺህ በላይ መጻሕፍት፣ጋዜጣ፣የጽሑፍ እና የሙዚቃ ኅትመት ውጤቶችን ውድ ስብስቦች ራሱን የቻለ ቦታ በመስጠት እና በስሙ
ሆሳዕና ከተማ ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር)ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሀድያ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት"በሚል መሪ ቃል በግቤ ወረዳ ሆመቾ ከተማ ባዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ስልጠና እና አውደ ውይይ
ግራንድ አፍሪካን የተቋማት እና የአመራር ሽልማት ድርጅት፥ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በዓድዋ መታሰቢያ ሚውዚዬም በተዘጋጀ ታላቅ የሽልማት ሥነ ሥርዓት፣ ተቋማችንን (ተቋማችሁን)፥ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክርን)፥ የወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ተቋም አድርጎ ሸልሞታል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሀገር አቀፍ የግእዝ ጉባዔ
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ልጆች ሚዲያ ጋር በመተባበር በልጆች ሥነ-ጽሑፍ ዘርፍ ዓለም አቀፍ አበርክቶ ያለውና አፍሪካዊ ተረቶችን በማሰባሰብ በአምስት ቋንቋዎች በርካታ የልጆች መጻሕፍትን በማዘጋጀት በሚታወቀው ጋናዊ የልጆች መጻሕፍት ደራሲ እና ተዋናይ ሚስተር ፓትሪክ አዳዳይ (Mr
ታህሳስ 2018 ዓ.ም ድሬዳዋ "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ሳቢያን 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት የንባብ ክበባት ምስረታ ተካሔደ።
የዘመን ጉዳይ ንባብን ቀነስ አድርጎታል ቢሆንም ንባብን ለማጠናከር እና አንባቢ ትውልድን ለመፍጠር በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ባለሙያዎችን ወደ ተቋማችን በመጋበዝ ንባብን የሚያሳድግ ተግባር ተጠናክሮ ይሰራል።(የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት)
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የሀገራችን ሕዝቦች የማንነት መገለጫ ነው፡፡ (ክብርት ወ/ሮ ነፊሳ አልማህዲ)
በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከሜጀር ጀነራል ሐየሎም አርዓያ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የመጡ ተማሪዎች በተገኙበት የታዳጊ ልጆች የንባብ ባህልን ለማሳደግ የሚረዳ የንባብ ቀን ተካሔደ ።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) የዓለም የኦዲዮ ቪዥዋል ቅርሶች መታሰቢያ ዕለትን ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር በተቋሙ አክብሯል።
በሀገር ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከባሕልና ስፖርት ሚኒስቴርና ከኢፌድሪ ወንጀል መከላከል
መስከረም 20/2018.ዓ.ም ሣጃ ከተማ "የንባብ ሳምንት ለትምህርት ጥራት!"በሚል መሪ ቃል የየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ሄቦ"በዓልን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ- መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፤ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ፣ከየም ዞን ትምህርት መምሪያ እና ከየም ዞን ባህል
“መስከረም ተፈጥሮም ራሷን የምታድስ ከሆነ እኛም ቆም ብለን ራሳችንን ለማየትና ለመረዳት ጥሩ ጊዜ ነው፡፡”(የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት)
ጳጉሜ 3/2017 ዓ.ም ደቡብ አሪ ፤ ሸጲ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ት/ት ቢሮ እና ወርልድ ቪዥን በአዘጋጅነት የተሳተፉበት "የንባብ ባህል ለት/ት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት የሚመለከታቸው የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎችና ታዳምያን
ጷጉሜ 2/ 2017 ዓ.ም "የንባብ ባህል ለት/ት ጥራት!" በሚል መሪ ቃል በጂንካ ከተማ አንድነት ፓርክ የተሰናዳው የንባብ ሳምንት፣አውደርዕይ እና ተንቀሳቃሽ የሕፃናት ቤተ-መጻሕፍት በይፍ ተከፈተ።
ጷጉሜ 2/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመቀናጀት በመላ ኢትዮጵያ በመዘዋወር እያካሔደ የሚገኘው "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት!" ንቅናቄ ዛሬ ጳጉሜ 2/2017ዓ.ም በጂንካ ማረማያ ፖሊስ ተቋም መካሔዱን ቀጥሏል።
የቀድሞ የሕጻናት አምባ ምሥረታ 45ተኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከአላጌ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ስልጠና እና የፖናል ውይይት መድረክ በልዩ ድምቀት ተካሒዷል።
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት፣ ከሚመለከታቸው የተቋሙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር ቢላሉል አል ሐበሺ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር ) ከንባብ ለህይወት ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ኤግዝብሽን ማዕከል ያዘጋጀው ታላቅ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም በይፍ ተከፍቷል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሀት አጠቃላይ የተቋሙን የስራ ክፍሎች ሐምሌ 3/2017 ዓ.ም ከየክፍል ኃላፊዎች ገለጻ እየተደረገላቸው ጎብኝተዋል፡፡
አዲሱ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰርፀ ፍሬስብሀት ከተቋሙ የማኔጅመንት አባላት ጋር ይፋዊ ትውውቅ አደረጉ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከአርሲ ዩኒቨርሲቲ፣ ከጢዮ ወረዳ አስተዳደር እና ከጢዮ ወረዳ ት/ቤቶች ጽ/ቤት ጋር በመተባበር "የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የንባብ ሳምንት፣ የፖናል ውይይትና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአሰላ ከተማ ተካሔደ።
‘’እንደ ሀገር በረባ ባረባው እርስ በእርስ ከምንነታረክ ያለችን አንድ ሀገር ስለሆነች የተሰጠንን እሴት ዛሬ በአይናችን እንዳየነውና እንደተመለከትነው በዚህ መልክ በማደራጀትና በመጠበቅ ለትውልድ በማቆየት የተሻለች ኢትዮጵያን ለትውልድ እናበርክት::” የጤና ማህበራዊ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት
"ኢትዮጵያና የአርሜኒያ ሪፐብሊክ በሚያደርጉት የሁለትዮሽ ግንኙነት የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ወሳኝ ቦታ ይይዛል፡፡" በኢትዮጵያ የአርሜኒያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚስተር ሳሃክ ሳርግስያን
የኢትዩጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በደሴ ከተማ የትምህርት ቤቶች የንባብ ክበባት ምሥረታ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ መርሐ ግብር በደሴ ከተማ አካሒዷል።
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከወሎ ዩኒቨርሲቲ እና ከአማራ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር ስምንተኛውን አገር አቀፍ የግእዝ ጉባዔ "ናዝልፍ ኀበ አንብቦተ መጻሕፍተ ግእዝ" በሚል መሪ ቃል በደሴ ከተማ በወሎ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ቀን ጉባዔውን ሚያዝያ 28/2017 ዓ.ም አካሂዷል