የካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ በዓል በፓናል ውይይት ተከበረ፡፡
ነፃነትን ተንከባከቧት እውነት ራሷን ትጠብቃለች፤ነፃነት በሌለበት የተገለጠች እውነት ራሷን ታጠፋለች (የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት) የካቲት 13/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
ነፃነትን ተንከባከቧት እውነት ራሷን ትጠብቃለች፤ነፃነት በሌለበት የተገለጠች እውነት ራሷን ታጠፋለች (የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት) የካቲት 13/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
የካቲት 5/ 2018ዓ.ም ዓለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን እና አካቶ ትግበራን አስመልክቶ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ መሪ ስራ አስፈጻሚ በአቶ ሲሳይ ጥላሁን ለተቋሙ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ።
ጥር 26/2018 ዓ.ም በገልማ አባገዳ አዳራሽ የኢትዮጵያ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ይዘታቸው የትምህርት፣የጠቅላላ እውቀት፣ የሥነ-ጽሑፍ፣የሥነ ልቦና እና የታሪክ የሆኑ በቁጥር 2907 (ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባት) በባሌ ዞን ለሚገኙ አስራ አምስት አንደኛ
24/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት፣ ከኦሮሞ ባህል ማዕከል እና ከኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር የዳበረ ባህል ለትምህርት ጥራት!"
ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት 25/2018 ዓ.ም "መጽሐፍትን በማንበብ እንታረም!"በሚል መሪቃል የንባብ ቀን በባሌ ዞን ማረሚይ ቤት መካሔድ ተጀመረ።
በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዲስ አበባ ጥር 23/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ መዛግበትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ዛሬ ጥር 23/2018 ዓ.ም ለታላቁ ደራሲ (አጋዝ) ገብረየሱስ ኃይለማርያም በተለያዩ ቋንቋዎች በሥነ ጽሑፍ ዘርፉ ላበረከቱት ታላቅ
የኢፌዲሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ክብረት ሳህለወርቅ ዘውዴ፤"በእውነቱ በዛሬው ዕለት በዚህ ከልጅነቴ ጀምሮ በማውቀው ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መጥቼ ይህንን ተአምራዊ ስራ ለማየት በመቻሌ በጣም ነው ደስ ያለኝ!"በማለት ገለጹ።
ታኀሣሥ 22/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የታላቁን የጥበብ ፈርጥ የበርካታ ግጥምና ዜማዎች ፕሮዲውሰር ያየህይራድ አላምረው በሕይወት ዘመኑ ያሰባሰባቸውን ከአምስት ሺህ በላይ መጻሕፍት፣ጋዜጣ፣የጽሑፍ እና የሙዚቃ ኅትመት ውጤቶችን ውድ ስብስቦ