የ8ኛው“ንባብ ለሕይወት!”ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፡፡
ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በመርሴ ኅዘን አዳራሽ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት ኢትዮጵያ ፕሮጀክት በጋር የንባብ ሳምንት እና ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ከሐምሌ 23 እስከ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽ
ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በመርሴ ኅዘን አዳራሽ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት ኢትዮጵያ ፕሮጀክት በጋር የንባብ ሳምንት እና ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ከሐምሌ 23 እስከ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽ
ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ለተቋሙ ሴት ሰራተኞች የሴቶችን የቴክኖሎጂ አጠቃቀም እና የ2030ን ዲጂታል ኢትዮጵያ ተሳታፊነት ለማሳደግ የሚያግዝ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
ሰኔ 25/ 2018ዓ.ም አዲስ አበባ በዕለቱ ተገኝተው የተቋሙን የድጋፍ እና ክትትል ስራ ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የድጋፍ እና ክትትል ቡድን ተቋማዊ የእቅድ አፈጻጸም ምልከታ ለማድረግ ወደተቋሙ ቼክ ሊስት በማዘጋጀት
ባለንበት ወቅት ዲጂታላይዜሽን ለኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ በመሆኑ ዘርፉን ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር (አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት) ሰኔ 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የዲጂታል ኢትዮጵያ 203
ሰኔ 15 / 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በአራተኛው "እንገናኝ እንሰናኝ!"የሰኞ ንጋት የሠራተኞች መድረክ በተቋማዊ ህብር እና የጋራ ዓላማ ላይ አትኩሮት የሠጠ ውይይት ተካሔደ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት ከብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል ጋር የቤተክርስትያንዋ የጽሑፍ ቅርሶች እንዲሁም የድምጽና የምስል ሀብቶች ጠብቆ ለትውልድ ከማሻገር አንጻር ጥልቅ ውይይት አደረጉ። ሰኔ 10/2018
ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር፣የ«ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030»ስትራቴጂካዊ ግብ አካል የሆነውን ዘመናዊ የዲጂታይዜሽን ፕሮጀክት በይፋ አስጀምሯል።
በተቋሙ በሚገኙ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት የሜታዳታ አመዘጋገብ ዙሪያ በዘርፉ እየሰሩ ለሚገኙ ባለሙያዎች ሦሥተኛ ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሠጠ። ሰኔ 7/2018ዓ.ም አዳማ