• የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት/ወመዘክር
    ተጨማሪ ይመልከቱ
  • ወመዘክር የኦላይን አገልግሎት ፖርታል
    Integrated Library, Archive and Record Management System
    ተጨማሪ ይመልከቱ
  • ስለ ህትመተ ኢትዮጵያ የስራ ክፍል እናስተዋውቆት!
    ተጨማሪ ይመልከቱ
  • ወመዘክር እግር ኳስ ክለብ
    ወመዘክር ስፖርት 2015 ዓ.ም.
    ተጨማሪ ይመልከቱ
  • የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ቀመር አቡሻኸር
    የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ቀመር አቡሻኸር
  • ፍትኃ ነገሥት (በ19ነኛው ክፍለ ዘመን የተጻፈ)::
    ኢትዮጵያ በዩኔስኮ ካስመዘገበቻቸው የጽሑፍ ቅርሶች አንዱ የሆነውና በተቋማችን የሚገኘው
    ፍትኃ ነገሥት
  • መጽሐፈ ተፍሢር
    በተቋማችን ከሚገኙ ጥንታውያን የብራና መጽሐፍት ክምችት የተወሰደ
    መጽሐፈ ተፍሢር
  • ግርማዊ ጃንሆይ ባልጋ ወራሽነታቸው ዘመን
    በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በሕትመት አትዮጵያ የስራ ክፍል ከሚኙ ክምችቶቻችን
    ግርማዊ ጃንሆይ ባልጋ ወራሽነታቸው ዘመን
  • መጽሀፈ ቅዱስ ቁራን በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን
    መጽሀፈ ቅዱስ ቁራን በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን
  • የዓባይ ውሀ ልማት መጀመሪያ መሰረት
    በተቋሙ ስነ-ኢትዮጵያ ክፍል ከሚገኙ ክምችቶቻችን
    የዓባይ ውሀ ልማት መጀመሪያ መሰረት
  • ኪታብ አል-ፋራኢድ
    ስለ ሐረሪ ሕዝብ ታሪክ አመጣጥ የሚተነትን
    ኪታብ አል-ፋራኢድ

አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት

“አንድ ሀገር÷ ያለፈውን ታሪኩን እንደ አጥንቱ፣የአሁኑን ኹኔታ እንደ ሥጋው፣ የወደፊቱን ተስፋውን ደግሞ እንደ መንፈሱ አድርጎ የሚመለከት ነው።ይህ አመለካከቱ ጠንካራ ኾኖ እንዲቀጥል÷ የተረት እና የታሪክ፣ የስሜት እና የኅሊና፣ የዐዲስ እና የአሮጌ፣ የወጣት እና የአረጋዊ፣ እንዲሁም የእምነት እና የዕውቀት መስማማት የግድ ያስፈልገዋል። እነዚህ በመጀመሪያ ሲታዩ የተራራቁ የሚመስሉ ጠባያት እና ባሕርያት÷ በአንድ ማሕቀፍ ውስጥ ተጋምደው የሀገርን የዕድገት ጉዞ መምራት ሲችሉ÷ሀገርን በውል መረዳት ይቻላል። ይህንን ግንዛቤ ለማዳበር እና የዓለማቱን መስተጋብር ለመረዳት ትልቁ መሣሪያ ደግሞ ንባብ ነው።”

ሠርፀ ፍሬስብሐት

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ዋና ዳይሬክተር

 


ተከተሉኝ
 አቶ  ሠርፀ ፍሬስብሐት

ዜና

ወመዘክር / Wemezeker / ኦን ላይን የአገልግሎት ድህረገጽ

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የተቀናጀ የቤተመጻሕፍት ፣ የመዛግብትና የሪከርድ አስተዳደር ስርዓት

ማስታወቂያ

አጋሮች