ከተቋሙ ስብስቦች
የዛሬው የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በ1936 ዓ.ም በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ተመርቆ በተከፈትበት ወቅት የሕዝብ ቤተመጻሕፍት ወመዘክር የሚል ስያሜን በመያዝ ንጉሱ ባበረከቱት መጻሕፍት አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ይነገርለታል፡፡
“አንድ ሀገር÷ ያለፈውን ታሪኩን እንደ አጥንቱ፣የአሁኑን ኹኔታ እንደ ሥጋው፣ የወደፊቱን ተስፋውን ደግሞ እንደ መንፈሱ አድርጎ የሚመለከት ነው።ይህ አመለካከቱ ጠንካራ ኾኖ እንዲቀጥል÷ የተረት እና የታሪክ፣ የስሜት እና የኅሊና፣ የዐዲስ እና የአሮጌ፣ የወጣት እና የአረጋዊ፣ እንዲሁም የእምነት እና የዕውቀት መስማማት የግድ ያስፈልገዋል። እነዚህ በመጀመሪያ ሲታዩ የተራራቁ የሚመስሉ ጠባያት እና ባሕርያት÷ በአንድ ማሕቀፍ ውስጥ ተጋምደው የሀገርን የዕድገት ጉዞ መምራት ሲችሉ÷ሀገርን በውል መረዳት ይቻላል። ይህንን ግንዛቤ ለማዳበር እና የዓለማቱን መስተጋብር ለመረዳት ትልቁ መሣሪያ ደግሞ ንባብ ነው።”
ሠርፀ ፍሬስብሐት
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ዋና ዳይሬክተር
የዛሬው የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በ1936 ዓ.ም በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ተመርቆ በተከፈትበት ወቅት የሕዝብ ቤተመጻሕፍት ወመዘክር የሚል ስያሜን በመያዝ ንጉሱ ባበረከቱት መጻሕፍት አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ይነገርለታል፡፡
ያሉንን የጽሑፍ ሀብቶች ወደ ዲጅታል በመቀየር ለትውልድ እናሻግር በሚል ሁለቱ አንጋፋ ተቋማት የልምድ ልውውጥ አደረጉ።26/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የ2030 ዲጅታላይዝድ ኢትዮጵያን በማስመልከት ከእድሜ አቻው ተቋም ከሆነው የኢ
በ2018 በጀት ዓመት በአገልግሎቱ ከተከናወኑ ተግባራት መካከል የሀገርን መረጃ ሠንዶ ለትውልድ መረጃን ከማሻገር አንጻር የጎላሚና እንደነበረው ተገለፀ።ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የ2018 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ
ነሐሴ 13/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የሰሜን ሸዋ መዛግብቶችንና ጥንታውያን የጽሑፍ ቅርሶችን ለመሠነድ የሚያስችል መግባቢያ ስምምነት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጋር ተፈርሟል።
ነሐሴ 6/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከጃፖን የሎካል ሚድያ ጋር በተቋሙ የሚገኙ የጽሑፍ ቅርሶችን ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ ዲጅታላይዝድ ለማድረግ የቅድመ ሥራ ውል መግባቢያ ስምምነት ሠነድ ተፈራርሟል፡፡ &nbs
24/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከንባብ ለሕይወት ፕሮጀክት ጋር ለ8ተኛ ጊዜያ ዘጋጀው"ንባብ ለሕይወት!"የንባብ ሳምንት፣የመጻሕፍት አውደ ርዕይና ሽያጭ በከሰዓት መድረኩ የመጻሕፍት ዳሰሳ እና ከደራሲያን ጋር ውይይት የፌዴ
(የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት።) ሐምሌ 23/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአዘጋጅነት የተሳተፈበት ታላቅ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ በይፍ ተከፈተ።
ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በመርሴ ኅዘን አዳራሽ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት ኢትዮጵያ ፕሮጀክት በጋር የንባብ ሳምንት እና ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ከሐምሌ 23 እስከ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽ