"ንባብ ለሕይወት!" በማረሚያ ቤት ቅኝት እና ሐምሌና ንባብ መርሐ ግብር ተከናወነ።
24/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከንባብ ለሕይወት ፕሮጀክት ጋር ለ8ተኛ ጊዜያ ዘጋጀው"ንባብ ለሕይወት!"የንባብ ሳምንት፣የመጻሕፍት አውደ ርዕይና ሽያጭ በከሰዓት መድረኩ የመጻሕፍት ዳሰሳ እና ከደራሲያን ጋር ውይይት የፌዴ
“አንድ ሀገር÷ ያለፈውን ታሪኩን እንደ አጥንቱ፣የአሁኑን ኹኔታ እንደ ሥጋው፣ የወደፊቱን ተስፋውን ደግሞ እንደ መንፈሱ አድርጎ የሚመለከት ነው።ይህ አመለካከቱ ጠንካራ ኾኖ እንዲቀጥል÷ የተረት እና የታሪክ፣ የስሜት እና የኅሊና፣ የዐዲስ እና የአሮጌ፣ የወጣት እና የአረጋዊ፣ እንዲሁም የእምነት እና የዕውቀት መስማማት የግድ ያስፈልገዋል። እነዚህ በመጀመሪያ ሲታዩ የተራራቁ የሚመስሉ ጠባያት እና ባሕርያት÷ በአንድ ማሕቀፍ ውስጥ ተጋምደው የሀገርን የዕድገት ጉዞ መምራት ሲችሉ÷ሀገርን በውል መረዳት ይቻላል። ይህንን ግንዛቤ ለማዳበር እና የዓለማቱን መስተጋብር ለመረዳት ትልቁ መሣሪያ ደግሞ ንባብ ነው።”
ሠርፀ ፍሬስብሐት
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ዋና ዳይሬክተር
24/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከንባብ ለሕይወት ፕሮጀክት ጋር ለ8ተኛ ጊዜያ ዘጋጀው"ንባብ ለሕይወት!"የንባብ ሳምንት፣የመጻሕፍት አውደ ርዕይና ሽያጭ በከሰዓት መድረኩ የመጻሕፍት ዳሰሳ እና ከደራሲያን ጋር ውይይት የፌዴ
(የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት።) ሐምሌ 23/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት በአዘጋጅነት የተሳተፈበት ታላቅ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ በይፍ ተከፈተ።
ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በመርሴ ኅዘን አዳራሽ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት ኢትዮጵያ ፕሮጀክት በጋር የንባብ ሳምንት እና ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ከሐምሌ 23 እስከ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽ
ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ለተቋሙ ሴት ሰራተኞች የሴቶችን የቴክኖሎጂ አጠቃቀም እና የ2030ን ዲጂታል ኢትዮጵያ ተሳታፊነት ለማሳደግ የሚያግዝ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
ሰኔ 25/ 2018ዓ.ም አዲስ አበባ በዕለቱ ተገኝተው የተቋሙን የድጋፍ እና ክትትል ስራ ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የድጋፍ እና ክትትል ቡድን ተቋማዊ የእቅድ አፈጻጸም ምልከታ ለማድረግ ወደተቋሙ ቼክ ሊስት በማዘጋጀት
ባለንበት ወቅት ዲጂታላይዜሽን ለኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ በመሆኑ ዘርፉን ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር (አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት) ሰኔ 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የዲጂታል ኢትዮጵያ 203
ሰኔ 15 / 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በአራተኛው "እንገናኝ እንሰናኝ!"የሰኞ ንጋት የሠራተኞች መድረክ በተቋማዊ ህብር እና የጋራ ዓላማ ላይ አትኩሮት የሠጠ ውይይት ተካሔደ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት ከብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል ጋር የቤተክርስትያንዋ የጽሑፍ ቅርሶች እንዲሁም የድምጽና የምስል ሀብቶች ጠብቆ ለትውልድ ከማሻገር አንጻር ጥልቅ ውይይት አደረጉ። ሰኔ 10/2018