የኢትዮጵያቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ታላቅ የዲጂታይዜሽን ፕሮጀክት በይፋ አስጀመረ
ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር፣የ«ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030»ስትራቴጂካዊ ግብ አካል የሆነውን ዘመናዊ የዲጂታይዜሽን ፕሮጀክት በይፋ አስጀምሯል።
ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር፣የ«ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030»ስትራቴጂካዊ ግብ አካል የሆነውን ዘመናዊ የዲጂታይዜሽን ፕሮጀክት በይፋ አስጀምሯል።
በተቋሙ በሚገኙ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት የሜታዳታ አመዘጋገብ ዙሪያ በዘርፉ እየሰሩ ለሚገኙ ባለሙያዎች ሦሥተኛ ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሠጠ። ሰኔ 7/2018ዓ.ም አዳማ
ሰኔ 1/ 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በ3ኛው ዙር«እንገናኝ እንሰናኝ»የሰኞ ንጋት መድረክ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሠርፀ ፍሬስብሐት «ትስስራችንን እናጠንክር፣በርኅራኄ እንተያይ»በሚል መሪ ሐሳብ ለተቋሙ ባልደረቦች ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሀገራችንን የጽሑፍ ቅርሶች በዓለም የትውስታ ማኀደር ለማስመዝገብ በቅርሶች አሰባሰብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው መርሐ ግብር ተጠናቀቀ።ኢሊሌ ሆቴል ግንቦት 21/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት ከሚመለከ
በቅርሶች አሰባሰብ ዙሪያ ከዘጠኙ ክልሎችና ከሁለት የከተማ መሥተዳድሮች ለተውጣጡ የባህል፣ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ አውደ ውይይት ተጀመረ። ኢሊሌ ሆቴል አዲስ አበባ
ግንቦት 17/ 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በዛሬው የሰኞ ንጋት«እንገናኝ እንሰናኝ» መድረክ በበጎ ፈቃደኛው መሐመድ ካሳ አቅራቢነት አገልጋይነትና በጎ ፈቃደኝነት ከተቋማዊ አሰራር፣ከማህበራዊ እሴትና ከአለም አቀፋዊ ተሞክሮዎች አንጻር በስፋት ተዳሷል።
ኢትዮጵያ እና ቻይና ቀደምት የሆነ የስልጣኔ ታሪክ ያላቸው እንደመሆናቸው ይህንን ስልጣኔ በእኩል እይታ በጋራ ማሳደግ እንዳለባቸው የገለጹት የቻይና የባህል እና የትምህርት ዘርፍ ልዑካን ግንቦት 14 ቀን2018 ዓ.ም ተቋሙን በጎበኙበት ወቅት ነው።
ግንቦት 14/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ለታላቁ የጥበብ ፈርጥ የበርካታ ግጥምና ዜማዎች ፕሮዲውሰር ያየህይራድ አላምረው እህት ወ/ሮ ሒሩት አላምረው እና ለአቶ ዘላለም አላምረው(ሼፍ ዚ)የምስጋና የምስክር ወረቀት አበረከተ፡፡